መቐለ ዩኒቨርስቲ ለህግና ስነ መንግስት ኮሌጅ ዓዲ ሓቂ ግቢ አገልግሎት የሚዉል ከዚህ በታቻ የተዘረዘሩት የተለያዩ የህንፃ መሳሪያ እቃዎች ና የኤሌክትሪክ እቃዎች በግልፅ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

መቐለ ዩንቨርስቲ

ጨረታዉ በጋዜጣ የወጣበት ቀን : 15/3/2010

የጨረታ ማስከበሪያ

1 በዘረፉ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ: የቫት ምዝገባ ሰርተፊኬት: የግብርር ከፋይ ምዝገባ ሰርተፊኬት እና የአቅራቢ ምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል

2 በቀረበዉ ዝርዝር የቴክኒክ መስፈርት ማሟላት የሚችል

3 ለጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ በባንክ የተመሰከረለት CPO /ስፒኦ/ ወይም የባንክ ዋስትና በመቐለ ዩኒቨርስቲ ስም ማስያዝ የሚችል

በባንክ የተመሰከረለት ሲፒኦ /ቢድ ቦንድ / መቐለ ዩኒቨርስቲ ስም ማስያዝ የሚችል

ምድብ

የጨረታ አይነት

የጨረታ ማስከበሪያ

ሎት - 1

የህንፃ መሳሪያ እቃዎች

50,000.00

ሎት - 2

የኤሌክትሪክ እቃዎች

20,000.00

Â

4 ማንኛዉም ተጫራች የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል ለዚሁ የተዘጋጀዉ የጨረታ ሰነድ መዉሰድ ይችላሉ

5 ማንኛዉም ተጫራች ለዚሁ ጨረታ የተዘጋጀዉን የጨረታ ሰነድ ከመቀሌ ዩኒቨርስቲ ዋናዉ ግቢ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳ/ጽ/ቤት መዉሰድ ይችላል

6 ጨረታዉ ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛዉ ቀን 3:30 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ዉስጥ ማስገባት ይችላሉ

7 ጨረታ ከወጣበት በ16ኛዉ ቀን ከጠዋቱ 3:30 ሰዓት የጨረታ ሳጥኑ ተዘግቶ በተመሰሳይ ቀን ልክ 4:00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በግልፅ ይከፈታል :: 16ኛዉ ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚጥለዉ የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል

8 በጨረታ አሸንፎ በወቅቱ ወል ለማያስር የጨረታ አሸናፊ ያስያዘዉ የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ (CPO) በጨረታ ሕግ መሰረት አይመለስለትም

9 ዩኒቨርስቲዉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብተ የተጠበቀ ነዉ

10 አሸናፊዉ ድርጅት ያሸነፈዉን ዕቃ በራሱ ወጭና ትራንስፖርት በመቀሌ የኒቨርስቲ ዓዲ ሓቂ ካምፓስ ህግና ሰነ መንግስት ኮሌጅ ማድረስ አለበት

ለበለጠ መብራሪያ በስልክ ቁጥር 0344408382 0914706510 ወይም 0914730168 ፓሳቁ 451

የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ጽቤት ቢሮ ቁጥር C21-201 : ስ.ቁ 034 441 47 84 ፓሳቁ 231 ዓዲ ሓቂ ግቢ መቐለ ዩኒቨርስቲ መቐለ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo