በኢትዪጰያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን መቐለ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት በመቐለ የሚገኙ የተለያዩ እቃዎች በግልፅ ጨረታ ባሉበት ሁኔታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል

የኢትዮጸያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን

1 በዚህ መሠረት ጨረታዉ ለመሳተፍ የሚፈልጉ የኢትዩጰያ ዜግነት ያለዉ የዘመኑ ግብር የከፈለና ያሳደሰ:ሁሉ መሳተፍ የሚችል ሲሆን ተጫራቾች ንብረቱን ካሸነፉበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት ዉስጥ ክፋያ አጠናቅቀዉ ንብረቱን ማንሳት ይጠበቅባቸዋል

ቦታ

የንብረቱ ዓይነት

የጨረታ ዓይነት

የምዝገባ ግዜ

Â

ጨረታ የሚከፈትበት(የሚካሄድበት) ቀንና ሰዓት

መቐለ

የተለያዩ ዕቃዎች

ግልፅ

ከ11/3/2010 - 19/3/2010

20/3/2010 ከጧዋቱ 3:00

2 ከላይ በተጠቀሰዉ የጊዜ ገደብ እቃዎች በሚገኙበት በየሓ በቅ/ጽ/ቤታችን እና ከመስፍን ኢንዳስትሪያል ኢንጀኒሪንግ አጠገበ በሚገኘዉ በጉምሩክ ቅጥር ግቢ በመገኘት (12-15/3/ 2010 ዓም እና 17/1/2009 ዕቃዎች ማየት የሚችል ሲሆን እንዲሁም ጨረታዉ የሚከፈተዉ እቃዉ በሚገኝበት ኣድራሻ መሆኑን እንገልፃለን የምዝገባዉ ቦታ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት እለት ጀምሮ ለተካታታይ 7 የስራ ቀናት በሐወልቲ ከደደቢት ፋይናንስ አጠገበ የሚገኘ የፌዴራል ገቢዎችና ጉምሩክ ዋና ቢሮ ቁጥር 06 የጨረታ ማስከበሪያ ብር 5,000 ዋስትና በባንክ በተረጋገጠ ቼክ ወይም ስፒኦ በመያዝ በኣካል በመገኘት መመዝገብ ትችላላችሁ

3 መቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን ሙሉ በሙሉ ወይመ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ መቐለ

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0344410849/0342411187Â

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo