የሰሜን ሪጅን ኢትዩ ቴሌኮም በሰሜን እዝ ግቢ ዉስጥ የተለያዩ የፊኒሺንግ ስራዎች አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል:

ኢትዮ ቴሌኮም

 

የሰሜን ሪጅን ኢትዩ ቴሌኮም በሰሜን እዝ ግቢ ዉስጥ የተለያዩ የፊኒሺንግ ስራዎች አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል::

ተጫራቾች የሚገባቸዉ መስፈርቶች

  1. ተጫራቾች የዘመኑን ግብር የከፈሉና የ 2007 ዓ/ም የታደሰ ንግድ ፍቃደ ማቅረብ አለባቸዉ::

  2. በህንፃ ግንባታ ደረጃ 9 እና 10 መሆን ይጠበቅባችዋል

  3. ተጫራቾች ለጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ በታወቀ ባንክ የተረጋገጠ 30 % ፔርፎርማንስ ቦንድ / PERFORMANCE BOND ማስያዝ አለባቸዉ::


 

  1. ተጫራቾች ከየካቲት 6 ቀን 2007 ዓም ሎጂስቲክስ እና ፋሲሊቲ ክፍል 4 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 403 በምምጣት የማይመለስ ብር ሃምሳ /50/ በመክፈል ለሽያጭ የተዘጋጀዉን ሰነድ መግዛት ይኖርባቸዋል::

  2. ተጫራቾች ዕቃዎቹን የሚገዙበት ቀን ጠቅላላ ዋጋ በማስመጣት በስመ በታሸገ ኢንቨሎፕ አዘጋጅተዉ ሙሉ አድራሻዉን በመግለፅ ሎጂስቲክ እና ፋሲሊቲ ክፍል 4 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 403 መ/ቤቱ ባዘጃገዉ የጨረታ ሳጥን ከየካቲት 05 ቀን 2007 ዓ/ም እስከ የካቲት 12 ቀን 2007 ዓ/ም 11: 00 ሰዓት ድረስ ማሰገባት ይኖርባዋል ::

  3. ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት የካቲት 13 ቀን 2007 ዓ/ም ጥዋት 3:00 በሰሜነ ሪጅን ኢትዩ ቴሌኮም 5 ፎቅ በሚገኘዉ የስብስባ አደራሽ ይከፈታል::

  4. አሸናፊዉ ተጫራች ከተገለፀ በሃላ 10 ቀናት ዉስጥ መጀመር ይጠበቅበታል ::

  5. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን የመሰረዘ መብቱ የተጠበቀ ነዉ::

  6. አንድ ተጫራች ባቀረበዉ ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይቻልም::


 


 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo