በሰሜን ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ የብ.ጄ .በርሀ.ወ.ጊ.ማ.ማዕከል ለ2010 በጀት ዓመት አገልገሎት የሚዉል የፅዳት: የፅሕፈት: የኤሌክትሪክ : የቧንቧና : የህንፃ ማቴሪያሎችን በጨረታዉ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

መከላለያ ሰሜን ዕዝ ጠ/መምርያ

1 በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ኦርጅናልና ኮፒ ማቅረብ የሚችል

2 የቫት ተመዝጋቢ ሰርተፊኬት ኦርጅናልና ኮፒ ማቅረብ የሚችል

3 የኣቅራቢነት ሰርተፈኬት ኦርጅናልና ኮፒ ማቅረብ የሚችል

4 ይግብር ከፋይ ሰርተፊኬት ኦርጅናልና ኮፒ ማቅረብ የሚችል

5 አሸናፊ ነጋዴ 15% /ቫት/ እና 2% የሚከፈል መሆኑን ማወቅ አለበት

6 ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ከ 20/2/2010 ዓም ቀን እስክ 8/3/2010 ባሉት የስራ ቀናት በብ/ጄ/በ/ወ/ጊ/ማ /ማዕከል( ዕ/ሓሙስ) ግዥ ዴስክ ቢሮ ቁጥር 5 በመቅረብ የማይመለስ ብር 50 ብር በመክፈል መግዛት ይችላሉ

7 ጨረታዉ በ 8/3/2010 ዓም በ4:30 ተዘግቶ በዚሁ ቀን በ 5:00 ሰዓት ህጋዊ ተጫራቾች በተገኙበት ባሉበት እና በማዕከሉ ጨረታ ኮሚቴ ፊት ይከፈታል

8 አሸናፊ ድርጅት ካሸነፉ በሃላ በ7 ቀናት ዉስጥ ንብረቶችን ሙሉ በሙሉ ያቀርባል ካቀረበ በሃላ በሰነዱ መሰረት ሂሳቡ ይከፈላል

9 አሸናፊዉ ድርጅት በራሱ ትራንስፖርት ማቅረብ እንደሚችል ማወቅ አለበት

10 መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በጨረታዉ ኣይገደድም

11 ለበለጠ መረጃ በስቁ 0920865333 ደዉሉዉ ማነጋገር ይቻላል

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo