የትግራይ ክልል ትምህርት ቢሮ ለትምህርት ስርጭት ቀረፃ አገልግሎት የሚዉል (BACKUP) በግልፅ ጨረታ ለመግዛት ይፈልጋል

የትግራይ ትምህርቲ ቢሮ

1 ጨረታዉን በተመለከተ ንግድ ፍቃድ ያለዉና የ2009 ዓ/ም ንግድ ፍቃድ ያሳደሰ መሆን አለበት

2 በአቅራቢነት የተመዘገበ ቲን ቁጥር ያለዉ እንዲሁም ነሃሴ ወር የቫት ዲክለረሸን የሚቀርብ

3 የጨረታ ማስከበሪያ በስፒኦ ብር 5,000 ማቅረብ የሚችል

4 ዝርዝር የጨረታ ሰነድ ይህ ጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምረሮ ለተካታታይ 15 ቀናቶች መቐለ ከሚገኘዉ ከትግራይ ክልል ትምህርት ቢሮ ህንፃ 1ኛዉ ፎቅ ግዢ ክፍል የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 100 በመክፈል መዉሰድ ይቻለል

5 የጨረታ አሸናፈዉ ዉል ከፈፀመበት ቀን ጀምሮ በ30 ቀናት ዉስጥ በስፔስፊኬሽንና ጥራት ያለዉና ደረጃዉን የጠበቀ በትገራይ ክልል ትምህርት ቢሮ ንብረት ክፍል በባለሙያ አረጋግጦ ማስረከብ ይጠበቅበታል

6 ተጫራቾች የጨረታዉን ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ በተከታታይ እስከ 15ኛዉ ቀን 8:00 ሰዓት ድረስ በትግራይ ክልል ትምህርት ቢሮ 1ኛዉ ፎቅ ግዢ ክፍል የጨረታ ደኩመንት ማስገባት ይቻላል

7 ተጫራቾች የጨረታ ዶክመንት ፋይናንስ ኦርጅናልና ኮፒ ለየብቻዉ በታሸገ ፖስታ ማቅረብ ለባቸዉ

8 ጨረታዉ በ15ኛዉ ቀን በ8:45 ሰዓት ታሽጎ በ9:00 ሰዓት ይከፈታል 15ኛዉ ቀን በዓል ከዋለ በሚቀጥለዉ የስራ ቀን በተመሳሳይ ቀን የመዝጊያነና የመክፈቻ ቀን ይሆናል

9 ቢሮዉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

10 BACKUP መሳያ/ Sample / በማየት የሚቀርብ ከትግራይ ክልል ትምህርት ቢሮ ማየት ይቻላል ተጨማሪ መረጃ በስልክ ቀጥር 0344 40 34 77 በመደወል መጠየቅ ይቻላል

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo