የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የጤና ቢሮ የሕትመትስራዎችከህጋውያንነጋዴዎችበጨረታአወዳድሮለመግዛትይፈልጋል።

ትግራይ ክልል ጤና ቢሮ

ጨረታ የወጣበት ቀን 14/ 02/ 2010 ዓም

ስለዚህመስፈርቱንየምታሟሉህጋውያንተወዳዳሪዎችእንድትሳተፉይጋብዛል።

  • Â
    • ሎት-1. የፅሕፈትመሳሪያእቃዎች
    • ሎት-2. የፅዳትእቃዎች
    • ሎት-3. አንቲቫይረስ
    • ሎት-4. ኤሌክትሮኒክቱልኬት
    • ሎት-5. የመኪናመለዋወጫእቃዎች
    • ሎት-6. የመኪናጎማናባትሪ
    • ሎት-7. የሕትመትስራዎች

መሟላትያለባቸውመስፈርቶች፡-

1. የታደሰንግድፈቃድማቅረብየሚችሉ።

2. የግብርከፋይመለያቁጥር /TIN NO/ ማቅረብየሚችሉ።

3. የታደሰየአቅራቢዎችሰርተፊኬትማቅረብየሚችሉ።

4. የቫትምዝገባምስክርወረቀትእናየነሐሴወር (2009 ዓ.ምቫትዲክላሬሽንማቅረብየሚችል።

5. የጨረታማስከበሪያለሎት-1. ሎት 3.ሎት 6.CPO ብር 10,000፣ሎት-2.ሎት -4.CPO ብር 5,000 እንዲሁምሎት-5.ሎት-7. CPO ብር 15,000 ማስያዝየሚችሉ።

6. ተወዳዳሪዎችለሎት-1. ሎት-2.ሎት- 4.ሎት-5.ሎት-6.ሎት-7.የጨረታውንፋይናንሻልአንድኦርጅናልናአንድኮፒዶክሜንትእንዲሁምለሎት -3/ኣንቲቫይረስ/ አንድኦርጅናልናአንድኮፒቴክኒካልእናፋይናንሻልዶክሜንትበሰምበታሸገኤንቨሎፕበተዘጋጀውየጨረታሳጥንውስጥበስራሰዓትየግዢንኡስየስራሂደትቢሮቁጥር-42 ማስገባትየምትችሉ።

7. ጨረታውበአዲስዘመንጋዜጣከታወጀበትቀንጀምሮÂ 15 ተከታታይቀናትÂ የሚቆይሆኖየመክፈቻቀንእናሰዓትእንዲሁምሌሎችአስፈላጊየሆኑመመሪያዎችበሙሉበሚሸጠውጨረታሰነድመመልከትይቻላል።

8. ተወዳዳሪዎችበተሰጠውዝርዝርስፔስፊኬሽንመሰረትየመወዳደሪያዋጋቸውንመሙላትይጠበቅባቸዋል።

9. ተወዳዳሪዎችየሚያስገቡትዋጋቫትእናየትራንስፖርትእንዲሁምሌሎችወጪዎችንያካተተመሆንአለበትካልሆነእንዳካተተይቆጠራል።

10. ተወዳዳሪዎችአሸናፊሁነውከተገኙውልከገቡበትቀንጀምሮየሚቆጠርለሎት-1. ሎት-2.ሎት-3.ሎት-4.ሎት-5.ሎት-6.በ20 ተከታታይቀናትሎት-7.ደግሞÂ 45 ተከታታይቀናትÂ ውስጥማቅረብይጠበቅባቸዋል።ይህእንዳለሆኖሎት-7.ውስጥከሚገኙየሕትመትስራዎችየቲ-ሸርት፣አጀንዳእናፖስተርስራዎችብቻውልከገቡበትቀንጀምሮየሚቆጠርÂ 15 ተከታታይቀናትÂ ማቅረብአለባቸው።

11. የጨረታሰነድዋጋየማይመለስብርÂ 100.00 /አንድመቶብር/Â ከፍለውከክልልትግራይጤናቢሮየግዥስራሂደትቢሮቁጥር -42 በስራሰዓትመግዛትይችላሉ።

12. መስሪያቤታችንቅድመክፍያ/Advance payment/ አይፈቅድም።

13. ቢሮውየተሻለአማራጭካገኘጨረታውንበሙሉምሆነበከፊልየመሰረዝመብቱየተጠበቀነው።እንዲሁም 20% መጨመርአልያምመቀነስይችላል።

14. ማንኛውምግልፅያልሆነጥያቄካላችሁጨረታሰነድየሚከፈትበትቀንከመድረሱከ5 ቀናትበፊትበፅሑፍማቅረብይጠበቅባቸዋል፣

15. ዋጋፀንቶየሚቆይበት (BID VALIDITY DATE) 60 ቀናትይሆናል።

16. በእያንዳንዱንብረትአሸናፊይለያልበድምርወይምበጠቅላላአሸናፊአይደረግም።

ለበለጠመረጃየትግራይብሄራዊክልላዊመንግስትጤናቢሮ .. 03-44-40-47-15 ደውለውመጠየቅይችላሉ።

የትግራይብሔራዊክልላዊመንግሥትየጤናቢሮ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo