የትግራይ ክልል የገቢዎች ልማት ባለስልጣን ለ2010 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚዉሉ ላፕቶፖች ቢመር ኤች ዲ ዌብካም ጣት ዓሻራ ስካነር ወዘተ(ኤልክትሮኒክስ) በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ስለሚፈልግ ከዚህ በታች የተዘረዘዉ መስፈርት ያሟሉ ይጋብዛል

በትግራይ ክልል ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን
  1. ጫራቾች የዘመኑ ግብር የከፈሉና ንግድ ፍቃድ ያሳደሱ መሆን አለባቸዉ
  2. Â ተጫራች ቫት የተመዘገቡበት ቲን ሰርትፍኬት በኣቅራቢነት የተመዘገቡበት ማስረጃ የነሓሰ ወር 2009 ዓም ቫት የከፈለበት /ዲክላሬሽን/ ማቅረብ አለበት
  3. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 20,000 በጥሬ ገንዘብ ወይም በተረጋገጠ ቼክ ወይም ሲፒኦ በኢትዮዽያ ብሔራዊ ባንክ ከተፈቀደላቸዉ ከታወቁ ባንኮች የተሰጠ በማንኛዉም ሁኔታ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና በኢትዮዽያንግድ ባንክ ጨረታዉ ከመከፈቱ በፊት ማቅረብ አለባቸዉ
  4. የተዘጋጀዉ የተጫራቾች መመሪያና ዝርዝር ሰነድ ጨረታ ለያንዳንዱ ዶክመንት የማይመለስ ብር 100 በመከፈል ከትግራይ ክልል ገቢዎች ልማት ባለስልጣን የግዥ ፋይናንስን ንብረት አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደት በመቅረብ በገዛችሁት ሰነድ ዝርዝር ዋጋ በመሙላት በታሸገ ፖሰታ በማዘጋጀት ይህ ጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን 06/02/ 2010 ዓም ጀምሮ እስከ 20/ 02 /2010 ዓም ብስራ ሰኣት በአካል በመቅረብ ለጨረታ በተዘጋጀ ሳጥን ዉስጥ በማስገባት መወዳደር ይቻላል
  5. Â ጨረታ ሳጥን የሚዘጋበት ቀን 20/ 02 /2010 ዓም ከሰዓት በፊት ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን 20 /02 /2010 ዓም 8፡00 ሰዓት በኃላ ተጫራች ወይም ሕጋዊ ወኪል በተገኘበት በትግራይ ገቢዎች ልማት ቢሮ ይከፈታል
  6. Â ባለስልጣኑ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ኣድራሻ ዓዲ ሓቂ ጉዳተኞች ማሕበር ህንፃ 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 4 /5 በደደቢት ማይክሮ ፋይናንስ አጠገብ

ለተጨማሪ ማብራሪያ ብስራ ሰዓት በስልክ ቁጥር 0344401875 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo