በሃገር መከለካያ ሚኒስቴር የሰሜን ዕዝ 16ኛ ክ/ጦር እና 20ኛ ክ/ጦር መምሪያዎች ከዚህ በታች የተገለፁትን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

መከላለያ ሰሜን ዕዝ ጠ/መምርያ

ሎት 1 አላቂ የፅህፈት መሳሪያ

ሎት 2 ኣላቂ የቢሮ ዕቃዎች

1 በዚህ መሰረት በዘርፉ የተሰማራ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸዉና የዘመኑ ግብር የከፈሉ ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ አቅራቢዎችን ይጋብዛል

2 ተጫራቾች የጨረታዉን ዝርዝር መመርያ እና ዝርዝር ሰነድ ለያንዳንዱ ሎት ብር 30.00 በመክፈል ዘወትር በሥራ ሰዓት መቀሌ ኩሓ መንገድ እግር ወንበር አካባቢ ከሚገኘዉ የጠቅላላ መምሪያ ግዥ ቡድን ቢሮ እና በትግራይ ክልል ማእከላዊ ዞን አድዋ አዲ በራክ ቅጥር ጊቢ የሚገኘ 16ኛወ ክ/ጦር ቢሮ ቁጥር 8 ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ከጥቅምት 02 2010 ዓም እስከ 16 /02 /2010 ዓም ጊዜ ጀምሮ የጨረታ ሰነድ በመግዛት በቢሮዉ ማለትም በአድዋ አዲ በረክ 16ኛ ክ/ጦር ቢሮ ቁጥር 8 ማስገባት ይችለሉ

በተጨማሪም የሰሜን ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ ግዝ ቡድን ቢሮ እና በትግራይ ክልል ማዊ ዞን እንትጮ መመን ቅጥር ግቢ የሚገኘ ክ/ጦር ግዝ ድስክ ቢሮ ማስታወቂያ ከወጣበት ከጥቅምተ 02 2010 ዓም እስከ ጥቅምት 17 2010 ዓም ጀምሮ የጨረታ ሰነድ በመግዛት በቢሮዉ በእንትጮ መመን 20ኛ ክ/ጦር ግዝ ዴስክ ቢሮ ወደ ተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይችላሉ የ 16ኛዉ ክ/ጦር መምሪያ ጨረታዉ የሚዘጋበት ጥቅምተ 16 /02/ 2010 ዓም ሲሆን የ 20ኛዉ ክ/ጦር መምሪያ ጨረታዉ የሚዘጋበት ደድሞ ጥቅምተ 17/ 02/ 2010 ዓም ነዉ የሁለቱም ክ/ጦር መምሪያዎች ጨረታዉ የሚዘጋበት በተመሳሳይ ሰዓት ከጥዋቱ 4:30 ተዘግቶ 5”00 ይከፈታል

መሥሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ መረጃ

ለ 16ኛ ክ/ጦር 0966298396/ 0914768964

ለ20ኛ ክ/ጦር 0985478321

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo