የበርሀሌ ሰደተኞች መጠሊያ ጣቢያ ጽህፈት ቤት ከዚይ ቀጥሎ የተዘረዘሩት በጉልበት ስራ ጨረታ በማቀርበዉ ዲዛይን መሰረት አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል

በርሃሌ ስደተኞች መጠሊያ ጣቢያ ፅ/ቤት

ለትምህርት ቤት መማሪያ ክፍል አንድ ብሎክ ባለ 04 ክፍል

የበሽተኛች አስተኝቶ ማከሚያ ባለ ሁለት ክፍል

የትቤት የተማሪዎች የንባብ ክፍል

ምግብ ነክ ያልሆኑ ዕቃዎች መጋዝን

የማጣሪያ ጣቢያ ሽንት ቤት እና ሻወር ቤት

1የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸዉ

2 የወቅቱን ግብር የከፈሉ እና ቲኦቲ እና ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ

3 በግንባታ ስራ ደረጃ 8 እና ከዚያ በላይ የሆኑ ማንኛዉም የግንባታ ስራ ተቃራጭ

3 ለጨረታ ማስከበሪያ 5000 በ ስፒኦ በባንክ Â በተረጋገጠለት ቼክ ማስያዝ የሚችሉ

4 ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 07/ 02/ 2010 ዓም በተዘጋጀዉ ሳጥን ማስገባት ይችላሉ ጨረታዉ ከሰዓት 4:00 ታሽጎ 4:30 ይከፈታል

5 ሰነድ ጨረታ ዋጋ 50 ብር

ለበለጠ መረጃ ሰነድ ጨረታ ይመልከቱ

 መቤቱ የተሻለ ነገር ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

በርህሌ ስድተኞች መጠሊያ ጣቢያ ፅ/ቤት

በስልክ ቁጥር 0919800510/ 0920543800 0966928899 ደዉሉዉ መጠየቅ ይችላሉÂ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo