መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተረፕራይዝ መቀለ ደንጎላት ሳምረ ፊናርዋ መንገድ ስራ ፕሮጀክት አገልግሎት ለሰረቪስ አገልግሎት የሚዉል ደረጃዉን የጠበቀ ከ2004 ሞዴል በላይ የሆነዉ ሚነባስ መኪና በግልፅ ጨረታት አወዳድሮ ለመከራየት የፈልጋል

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

1 በክራይና ተከራይ ህጋዊ ፍቃድ ያለቸዉ

2 የባለቤትነት ማረጋገጫ ሊብሬ ማቅረብ የሚችል

3 የኣመቱን የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለዉ

4 የነዳጅ አጠቃቀም ኣንድ ሊትር ከ8ኪሜ በላይ የሚሄድ

5 የነደጅ ከተከራይ ሆኖ ሰርቪስና ጥገና አገልግሎትን ከአከራይ ይ

6 የመኪናዉ ፅዳት ድህንነቱ የሚከታተል

7 መኪናዉ ፕሮጀክቱ በሚያሰራዉ ስራ ፍቃደኛ የሆነ እና የኢንሹራንስ ዋስትና ያለዉ መሆኑ የሚያረጋግጥ

8 ጨረታዉ 20/1/2010 እስክ 30/1/2010 ዓም በላዉ ከፕሮጀክቱ በተዘጋጀዉን የጨረታ ሳጥኑ ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ጨረታዉ 30/1/2010 ከቀኑ 9:00 የጨረታ ሣጥኑ ተዘግቶ በ8:00 የጨረታ ሳጥኑ ተዘግቶ በ8:30 ተሳታፊዎች ባሉበት ይከፈታል ዋጋዉ የሚሞላዉ በቀን ወይም በወር ተብሎ መሞላት አለበት

7 ጨረታ ፕሮጀከት የተሻላ አማራጭ ካገኘ በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ኣድራሻ በኢትዩጰያ ንግድ ባንክ ፊት ለፊት አቶ የዉሃንስ ግደይ ህንፃ ዉስጥ ስልክ ቁጥር ስልክ 0986894648/4647

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo