በኢትዩያ ኤርፖርት የመቐለ ኣሉላ አባነጋ አለም አቀፍ ኤርፖርት አስተዳደር ለተለያዩ አገልግሎተ የሚዉሉ የተለያዩ ሶፋዎች ከነጠረጽዛዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል::

የኢትዮጰያ ኤርፖርቶች ድርጅት

ጨረታ ማስታወቂያ
በኢትዩያ  ኤርፖርት  የመቐለ  ኣሉላ  አባነጋ አለም አቀፍ ኤርፖርት አስተዳደር ለተለያዩ   አገልግሎተ  የሚዉሉ   የተለያዩ    ሶፋዎች  ከነጠረጽዛዎች  በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት  ይፈልጋል:: ስለሆነም በዘርፉ
ህጋዊ ንግድ ፈቃድ
ቫት ተመዝጋቢ 
 የሆናቹቫት ተመዝጋቢ  የሆናቹሁ
የግብር ከፈይ መለያ ቁጥር ያላችሁ
ለመንግስት መ/ቤቶች አቅራቢነት የተፈቀደላችሁ
በጨረታዉ እንድትወዳደሩ እየጋበዝን የጨረታዉን ዝርዝር ሰነድ ከቐመቀለ ኣሉላ ኣባነጋ አለም አቐፍ  ኤርፖርት  አስተዳደር ቢሮ  ቁጥር 8  በመቅረበ ብር 30.00 / ሳላሳ  በመክፈል ከ ጥር 1ቀን 2007 ዓ/ም  ጀምሮ  በመዉሰድ እስክ  ጥር  15ቀን 2007ዓ/ም 4 :00 ሰዓት የጨረተዉ ሰነድ በሰም በታሸገ ትክክለኛ አድራሻ ያለበት የጨረታ  ሰነድ   በተዛጃገዉ የጨረታ ሳጥን እንድታሰገቡ   እይገለፅን ጨረታዉ ጥር 15 ቀን 2007ዓ/ም ከጥዋቱ 4:30 ሰዓት ተጫራቶች ወይም  ሕጋዊ  ወኪሎቻቸዉ ቢገኙም ባይገኙም ይከፈታል::
ድርጅቱ  የተሻለ  ኣማራጭ  ካገኘ  ጨረታዉን በሙሉም  ሆነ  በክፋል  የመሰረዝ መብቱ  የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ  መረጃ በስልክ ቁጥር 0344421102  ይጠይቁ

የኢትዩጽያ   ኤርፖርት  ድርጅት    Ethiopian Airports Enterprise 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo