ትራንስ ኢትዮጽያ ኋ/የተ/የግ/ማህበር መቀሌ ዋና መ/ቤት ቅጥር ግቢ የሚገኙ የተለያዩ ንበረቶች ባሉበት ሁኔታ በጨረታ ኣወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።

ትራንስ ኢትዮጽያ ኋ/የተ/የግ/ማህበር

 

ስለዚ ጨረታው ለመሳተፍ ፍላጎት ያላቸው ተጨራቾች ከዚህ በታች የተጠቀሱትን ሁኔታዎች ሟማላት በጨረታውን መሳተፍ ይችላሉ።

  1. ተጫራቶች የጨረታ ቅፅ ሲያገቡ በጠቅላላ ድምሩ ወይ 15% ተጨማሪ እሴት ታክስ ጨምረው ማስገባት ኣለባቸው፣

  2. ተጫራቾች ጨረታ ማስከበሪያ ብር 7000 /ሰባት ሺ/ ብር በትራንስ ኢትዮጽያ ስም ሲፒኦ ኣሰርተው መያዝ ይኖፍባቸዋል፣ ሲፒኦ ያላስያዘ ተጫራቶች ወድያው ከጨረታው ይሰረዛል፤

  3. ጨረታ ኣሸናፊ ያሸነፈበት ገንዘብ ገቢ በማድረግ ጨረታው ካሸነፈበት ቀን ጀምሮ በ10 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ያሸነፋቸውን ንብረቶች በራሱ ማጓጓዣ በማንሳት ኣለበት፣ በተጠቀሱት ቀናት ውስጥ ባያነሳ ያስያዘው ሲፒኦ የከፈለው ገንዘብ ለኩባንያው ገቢ ህኖ ጨረታውን ለሁለተና ኣሸናፊ ይሰጣል ወይም ጨረታውን ይሰረዛል።

  4. ተጫራቶች በኩባንያው የተዘጋጀው ዋጋ ማቅረብያ ሰነድ ከመቀሌ ግዢና ንብረት ኣቅርቦትና ቁጥጥር መምሪያ የማይመለስ ብር 50 ብር ከፍለው በመውሰድ ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ የሚወዳደሩባቸው ንብረቶች ዝርዝር በመግዛት እስከ ግንቦት 1 2006 ዓ/ም 8፣00 ሰዓት ድረስ በስም በታሸገ ፖስታ ገዢና ንብረትና ቁጥጥር መምርያ ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት ኣለባተው።

  5. ጨረታው ግቦት 1 ቀን 2006 ዓ/ም በ8፡30 ሰዓት ተጫራቶች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በትንሿ መሰብሰብያ ኣዳራሽ ይከፈታል። (ተጫራቶች ባይጀኙም የጨረታ ሰዓት ከተሟላ ከኖኑ ጨረታው ይከፈታል)።

  6. ኩባንያው ጨረታ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

  7. ተጨማሪ መረጃ ካስፈለገ በስል ቁጥር 0914-751750/0917730007 ደውለው መጠየቅ ይቻላል። 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo