የትግራይ ክልል ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ዕቃዎችና ተዛማጅ አገልግሎት

የትግራይ ክልል ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ

የጨረታ ማስታወቂያ

የትግራይ ክልል ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ዕቃዎችና ተዛማጅ አገልግሎት ማለትም:

ሎት 1 የእንስሳት ሀብት ልማት መገልገያ መሣሪዎች

ሎት 2 ፈርኒቸር /የቢሮ ዕቃዎች/

ሎት 3 የኤሌክተሪክ ዕቃዎ

ሎት 4 የጽህፈት መሳራያዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

በመሆኑም በጨረታዉ ለመወዳደር ምትፈልጉ በዘርፉ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላችሁ አቅራቢ ድርጅቶች በፀረታዉ እንድትወዳደሩ እየጋበዝን የተዘጋጀዉ የጨረታ ዶኩሜንት ለእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ ብር 100 .00 በመክፈል ሕጋዊ የንግድ ፈቃዳችሁን በመያዝ ከቢሮኣችን የዕቃ ግዥ ክፍል በሥራ ሰዓት እየመጣችሁ መዉሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን በጨረታዉ ለመሳተፍ የሚያስችሉ ግዴታዎች ማለትም::

 

1 የዘመኑ የታደስ የንግድ ፈቃድ የአቅራቢዎች ምዝገባ ሰርቲፊኬት : የ VAT ሰርቲፊኬት: የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር (TIN): የጥቅምት ወር ቫት(VAT) ዲክለር የተደረገበት ማሰረጃ ከጨረታ ሰነዱ ጋር አብሮ መቅረብ አለበት::

2 ተጫራቾች የጨረታ መመሪያዉን በጥንቃቄ አይተዉ መወዳደር አለባቸዉ::

3 የጨረታ ማአስከበሪያ ቢድ ቦንድ በጨረታ ዶኩመንቱ ላይ የተጠቀሰዉ መጠን ገንዘብ በCPO አሠርተዉ ጨረታዉ ከመከፈቱ በፊት ማቅረብ ይኖርባቸዋል::

4 ጨረታዉ ታሕሳስ 30 ቀን 2007 ዓም ከጠዋቱ በ 3:30 ሰዓት ተዘግቶ ወዲያዉኑ መገኘት የሚፈልግ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በቢሮአችን መሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል::

5 ቢሮኣችን ሌላ የተሻላ መንገድ ካገኘ ጨረታዉን ሙሉ በሙሉ ወይም በክፊል የመሰረዘ መብቱ የተጠበቀ ነዉ::

 

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥሮች 034 440 36 63 034 440 43 46 ወይም በፋክስ ቁጥር 034 4409971 መጠየቅ ይቻላል

 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo