የትግራይ ክልል ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ዕቃዎችና ተዛማጅ አገልግሎት

የትግራይ ክልል ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ

የጨረታ  ማስታወቂያ

የትግራይ  ክልል  ግብርናና  ገጠር  ልማት ቢሮ  ከዚህ  በታች  የተዘረዘሩት  ዕቃዎችና  ተዛማጅ  አገልግሎት  ማለትም:
ሎት  1    የጎሮ   አትክልት   ዘር  / ለ3ኛ  ጊዜ/
ሎት  2  ኬሚካል   / ለ3ኛ  ጊዜ/
ሎት  3  ፖሊትዩን ትዩፕ   /ለ2ኛ  ጊዜ/
ሎት  4  የእንስሳት  መድሃኒት   /ለ2ኛ  ጊዜ/
ሎት   5  የእንስሳት  ሀብት  ልማት  መገልገያ  መሣሪዎች   
ሎት   6  የወተትና  የወተተ  ተዋፅኦ  መገልገያ   መሣሪያዎች
ሎት 7    የአዝርዕት   ላቦራቶሪ  መገልገያ    መሣሪያዎች
ሎት  8  ፈርኒቸር  /የቢሮ  ዕቃዎች/
በጨረታ  አወዳድሮ  ለመግዛት  ይፈልጋል  በመሆኑም  በጨረታዉ  ለመወዳደር  ምትፈልጉ  በዘርፉ  ሕጋዊ  የንግድ  ፈቃድ  ያላችሁ  አቅራቢ  ድርጅቶች  በፀረታዉ  እንድትወዳደሩ  እየጋበዝን   የተዘጋጀዉ   የጨረታ  ዶኩሜንት   ለእያንዳንዱ  ሎት  የማይመለስ  ብር  100 .00  በመክፈል  ሕጋዊ  የንግድ  ፈቃዳችሁን  በመያዝ  ከቢሮኣችን   የዕቃ  ግዥ  ክፍል  በሥራ   ሰዓት  እየመጣችሁ  መዉሰድ  የምትችሉ  መሆኑን  እየገለፅን በጨረታዉ  ለመሳተፍ  የሚያስችሉ  ግዴታዎች ማለትም::
1  የዘመኑ   የታደስ   የንግድ  ፈቃድ  የአቅራቢዎች  ምዝገባ  ሰርቲፊኬት  :  የ VAT  ሰርቲፊኬት:  የግብር  ከፋይነት  መለያ  ቁጥር   (TIN):  የጥቅምት  ወር  ቫት(VAT)  ዲክለር  የተደረገበት  ማሰረጃ   ከጨረታ   ሰነዱ  ጋር  አብሮ  መቅረብ  አለበት::
2   ተጫራቾች  የጨረታ  መመሪያዉን  በጥንቃቄ  አይተዉ  መወዳደር  አለባቸዉ::
3   የጨረታ  ማአስከበሪያ   ቢድ ቦንድ  በጨረታ  ዶኩመንቱ  ላይ  የተጠቀሰዉ   መጠን  ገንዘብ  በCPO  አሠርተዉ  ጨረታዉ  ከመከፈቱ   በፊት  ማቅረብ  ይኖርባቸዋል::
4 ጨረታዉ   ታሕሳስ  16  ቀን  2007  ዓም  ከጠዋቱ   በ 3:30   ሰዓት  ተዘግቶ  ወዲያዉኑ   መገኘት  የሚፈልግ  ተጫራቾች  ወይም   ሕጋዊ  ወኪሎቻቸዉ  በተገኙበት  በቢሮአችን  መሰብሰቢያ  አዳራሽ  ይከፈታል::
5  ቢሮኣችን  ሌላ  የተሻላ  መንገድ   ካገኘ ጨረታዉን  ሙሉ  በሙሉ ወይም  በክፊል  የመሰረዘ  መብቱ  የተጠበቀ  ነዉ::

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo