የትግራይ ብሓራዊ ከልላዊ መንግስት ጤና ቢሮ ከዚህ በታች በሎት የተጠቀሱት ጨረታዎች ከህጋዊያን ነጋዴዎች አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋልበዚሁ ጨረታ ለመሳተፍ የሚፈልግ ሕጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸዉ ተጫራቾች ይጋብዛል

ትግራይ ክልል ጤና ቢሮ

ጨረታዉ የወጣበት ቀን 13/ 04/ 2009 ዓም

ሎት 1 የሰዉ መድሃኒትና የክምና መገልጋያ መሳሪያዎች

ሎት 2 ጀነሬተር ከነ አክሰሰሪ

ሎት 3 ላዉንደሪ ሜሽን

ሎት 4 የገንዘብና የንብረት ፖድ እንዲሁም የተለያዩ የህትመት ስራዎች

ተጫራቾች ማሟላት ያለባቸዉ መስፈርቶች

  1. Â የ2009 የመንግስት ግብር የከፈሉና የዘመኑ ንግድ ፈቃድ ያሳደሱ
  2. Â የግብር ከፋይ ቁጥር መመዝገባቸዉን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
  3. Â ተጨማሪ እሴት ታክስ መመዝገባቸዉና የ ሕዳር ወር ቫት ዲክለር ማድረጋቸዉማስረጃ የሚያቀርቡ
  4. በአቅራቢዎች ዝርዝር ዉስጥ የተመዘገቡ መሆናቸዉን ማስረጃ የሚያቀርቡ
  5. ለሎት 1 እስከ ህዳር 30 2009 የታደሰ የብቃት ማረጋገጫ ሰርትፍኬት
  6. Â የጨረታ ማስከበሪያ

ለሎት 1 ሎት 4 በሲፒኦ 100,000 ለሎት 2 30,000 ለሎት 3 50,000 በሲፒኦ ማስያዝ የሚችሉ

  1. የጨረታ ሰነድ ለሎት 1 ለሎት 2 እና ሎት 3 ለእያንዳንዳቸዉ ቴክኒካል ዶክሜንት አንድ ኦርጅናልና አንድ ኮፒ እንዲሁም ፋይናንሻል ዶክሜንት አንድ ኦርጅናልና አንድ ኮፒ እንዲሁም ለሎት 4 ፋይናንሻል ብቻ ኦርጅናል እና ኮፒ ዶክሜንት በታሸገ ኤንቨሎፕ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን በስራ ሰዓት የቢሮዉ የግዥ ክፍል ቢሮ ቁጥር 42 ማስገባት ይጠበቅባቸዋል
  2. ጨረታዉ በአዲስ ዘመንከታወጀበት ጊዜ ጀምሮ ለ15 ቀናት በአየር ላይ የሚቆይ ሲሆን ጨረታዉ የሚዘጋበት እና የሚከፈትበት ቀንም ሆነ ሰዓት እንዲሁም ሌሎች አስፈላጊ የሆኑ መመሪያዎች በሚሸጠዉ ጨረታ ሰነድ ላይ መመልከት ይቻላል
  3. ተወዳዳሪዎች የሚያስገቡት ዋጋ ቫት ያካተተ መሆን አለበት
  4. ለሰዉ መድሓኒት እና የህክምና መገልገያ መሳሪያዎች ላዉንደሪ ሜሽን ጀነሬተር ለንብረት ገቢ እና ወጪ ፖድ እንዲሁም ሌሎች ህትመቶች ዉል ከገቡበት ቀን ጀምሮ የሞቆጠር በ 90 ተከታታይ ቀናት ዉስጥ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል ለደረሰኝ ፖዶች /RV/ ደግሞ

የመጀመሪያ ተርም 50000 ፖዶች በ 60 ተከታታይ ቀናት

ሁለተኛ ተርም 50000 ፓዶቸ በ 60 ተከታታይ ቀናት

ለሶስተኛ ተርም 50000 ፖዶች በ 60 ተከታታይ ቀናት ሰርቶ ማስረከብ የሚችል

  1. ጨረታዉ ፀንቶ የሚቆየዉ ለ 60 ቀናት ነዉ
  2. Â የጨረታÂ ሰነዱ ዋጋ የማይመለስ ለእያንዳንዱ ብር 100 ከፍለዉ ከትግራይ ክልል ጤና ቢሮ የግዥ ስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 42 በስራ ሰዓት መግዛት ይችላሉ
  3. Â ቢሮአችን በጨረታዉ 20% መቀነስ ወይም መጨመር ይችላል
  4. ለሎት 1 ለሎት 2 እና ለሎት 3 ቅድመ ክፍያ 30% ቢሮዉ ሊፈቅድ ይችላል
  5. Â ቢሮአችን የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ በሙሉም ሆነ በከፈሊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ መረጃÂ 0344404715

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo