በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የማዕከላዊ ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ ከዚህ በታች የተረዘረዘሩትን ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የማዕከላዊ ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ

1የፅዳት መሳሪያ ዕቃዎች

2 አቡጀደና ሻሽ

3 የጀነሬተር መለዋወጫ

4 የማሽነሪ መለዋወጫ

5 የኦፊስ ማሸን Â መለዋወጫ

6 ሰመር ሰብል ፓምፕ

7 ሲሚንቶ

በዚህም መሰረት በስራዉ የተሰማሩ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸዉ የዘመኑ ግብር ግብር የከፈሉ መሆናቸዉን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ የግብር ከፋይ ሰርትፍኬት የቫት ሰርትፍኬት እና የአቅራቢነት ምዝገባ ሰርትፍኬት Â ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸዉ ይጋበዛሉ

ሰፒኦ ሰነድ ላይ በተገለፀዉ መመሪያ መሰረት በባንክ በተረጋገጠ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዋጋ በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ የዕቃዉን አይነት ኤንቨሎፑ ላይ በመግለፅ መፃፍ ይኖርባቸዋል

የጨረታ ሰነድ ዋጋ 200 ብር በመከፍለ ይህ ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ (6 04 2009 ዓም) መግዛት ይችላሉ

ጨረታዉ ታሕሳስ 21 ቀን 2009 ዓም ከጠዋዉ 400 ሰዓት ተዘግተፐ በዕለቱ 430 ሰዓት ይከፈታል

አሸናፊዎች ዉል ሲፈፅሙ የመልካም ስራ አፈፃፀም ዋስትና በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ማስያዝ ይኖርባቸዋል ያሸነፉት ዕቃ በራሳቸዉ ወጪ በማጋጋዝ ሽሬ ከተማ በሚገኘዉ የማዕከላዊ ዕዝ ጠቀላይ መመሪያ ያስረክባሉ

መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ እንዲሁም ካጠቃላይ ግዠ 20 % ጨምሮ በኮንሶ የመግዛት መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ መረጃ 034 4442377 034 44443 93ይደዉሉልን

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo