ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ የ2008 ዓም በጀት ዓመት የትምህርት ዘመን ሶስተኛ ግልፅ ጨረታ ለተማሪዎች አገልግሎት የሚዉሉ የምግብ ግብኣት አቅርቦት የስፖርት ዕቃዎች የመኪና መለዋወጫ እቃዎች የክችን እቃዎች የፈርኒቸር እቃዎች ደንብ ልብስ አቅርቦት የደረቅ እንጨት አቅርቦት የኤለክትሪክ እቃዎች የጽዳት እቃዎችበጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ

1 በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለዉና ፍቃዱም በዘመኑ የታደሰ ለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል

2 በቀረበዉ ዝርዝር ስፐስፊኬሽን መሰረት ማቅረብ የሚችል

3 የተጨማሪ እሴት ታክስ ቫት ምዝገባ ሰርትፍኬት

4 ተጫራቾች ቲን ሰርትፍኬት ማቅረብ የሚችል

5 ለጨረታ ማስከበርያ ቢድ ቦንድ በባንክ የተመሰከረለት ሲፒኦ ወይም ባንክ ጋረንቲ

ብር 100 ,000 በሎት 1 Â ስር ለሚገኙ የዳቦ አቅርቦት እንዲሁም ሌሎች በሎት 1 ስር ለሚገኙ አቅርቦቶች ብር 300000 ሲሆን ለተቀሩት ለሌሎች ሎቶች ለእያንዳንዳቸዉ ብር 50, 000 ደግሞ ለሎት 11 ፣ለሎት 16 ፣እና ለሎት 17 በኣዲግራት ዩኒቨርሲቲ ስም ማስያዝ የሚችል

  1. ለተማሪዎች አገልግሎት የሚዉል የምግብ ግብኣት አቅርቦት ሎት 1
  2. የስፖርት እቃዎች ሎት 2
  3. የመኪና መለዋወጫሎት 3
  4. የክችን እቃዎች ሎት 4
  5. የፈርኒቸር እቃዎች ሎት 5
  6. የደንብ ልብስ አቅርቦት ሎት 6
  7. የደረቅ እንጨት አቅርቦት ሎት 7
  8. የኤለክትሪክ እቃዎች ሎት 8
  9. የጽዳት እቃዎች ሎት 9

6 ተጫራቾች የማቅረቢያ የኣቅራቢ ሰርትፍኬት የተመዘገቡ መሆን አለባቸዉ

7 ማንኛዉም ተጫራች የማይመለስ ብር 100 በመክፈል ለዚሁ ጨረታ የተዘጋጀዉን ሰነደ ከዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ጽ ቤት ቁጥር 7 መዉሰድ የሚችል ሲሆን ዋጋዉ ማቅረብ ያለበት ደግሞ ከዪኒቨርሲቲዉ የሚሸጥ ኦርጅናል ዶክመንት ብቻ ነዉ

8 የጨረታ ሰነድ ማስታወቂያዉ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን (ከ 01/ 04 /2009)ዓም ጀምሮ በ16ኛዉ ቀን ከጠዋቱ 530 ሰዓት ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ከሰዓት ልክ 830 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በግልፅ ይከፈታልÂ በተጠቀሰዉ ቀን በ16ኛዉ ቀን ቅዳሜ ወይም እሁድ ወይም ሃገራዊ በዓል ከሆነ በሚቀጥለዉ የስራ ቃን በተመሳሳይ ሰዓት ተዘግቶ የሚከፈት ይሆናል

10 ማንኛዉም ተጫራች ከዩኒቨርሲቲዉ የተሰጠዉ የተጫራቾች መመሪያ ዶክሜንት ፊርማና ማህተም ኣድርጎ ከጨረታÂ ሰነዱ ጋር ማስገባት አለበት

11 ዝርዝር ስፔስፍኬሽን በድረ ገፅ http://www.adu.edu.et ማገኘት ይቻላል

12 ዪኒቨርሲቲዉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ ማብራሪያ ስልክ ቅጥር 034 445 23 18 ደዉሎ ማነጋገር ይቻላል

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo