በመቐለ ዩኒቨርስቲ የኢትዪጰያ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት መቐለ ለኢንስቲትዩት አገልግሎት የፅሕፈት መሳሪያ ዕቃዎች ግዢ በዉስን ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

መቐለ ዩንቨርስቲ

ዉስንጨረታ

ስለሆነምከዚህበታችየተዘረዘርቱንመስፈርቶችበሟሟላትተያያዞበቀረበዉዝርዝርመሰረትመጫረትይምትችሉመሆናችሁንእናሳዉቃለን

1 በዘርፉየታደሰየዘመኑንግድፍቃድያለዉኮፒማቅረብየሚችል

2 የአቅራቢዎችምዝገባያለዉየተጨማሪእሴትታክስተመዝጋቢየሆነእናግብርስለመክፈሉየምስክርወረቀትኮፒማቅረብየሚችል

3 የጨረታማስከበሪያ10,000.00 ብርመቐለቴክኖሎጂየኢትዪጰያኢንስቲትዩትስም CPO ማስያዝይኖርበታል

4 ተጫራቾችኢንቲትዩቱባቀረበዉፎርምበድርጅታቸዉስምቃለመሃላፈርመዉማቅረብይኖርባቸዋል

5 ጨረታዉበሁትኢንቨሎፕታሽጎየሚቀርብሲሆንዋናዉናቅጂሰነድበድርጅቱስልጣንባለዉአካልፊርማናማህተምሊኖረዉይገባልየንግድፈቃድኮፒቃለማሃላየአቅራቢምዝገባምስክርወረቀት:CPOእናሌሎችአስፈላጊሰነዶችበኦርጅናልዶክመንትመግባትአለበት

6 ተጫራቾችበሚቀርቡትየመወዳደሪያሃሳብስማቸዉንፊርማቸዉናአድራሻቸዉማስፈርአለባቸዉ

7 ተወዳደሪድርጅቶችኢንስቲትዩቱበሚቀርበዉሳምፕልናሙናመሰረትማቅረብየሚችል

8 ጨረታዉለመዛባትየሚሞክሩተጫራቾችከጨረታዉጭእንድሚደረጉናለወደፊትምጨረታእንደማይሳተፉይደረጋል

9ጨረታከተከፈተበኃላተጫራቾችባቀረቡትየመወዳደሪያሓሳብላይለዉጥወይምማሻሻያማድረግናከጨረታራሳቸዉንማግለልአይችሉም

10 ኣሸናፊድርጅቶችያሸነፈዉፋትእቃበራሳቸዉወጪናትራንስፖርትእቃዎቸንለኢትዩጰያቴክኖሎጂኢንስቲትዩትመቐለማድረስአለበት

11ተጫራቾችበጨረታሰነድላይየማብራሪያወይምየማሻሻያጥያቄበግዥመመርያዉከተወሰነዉጊዜገደብበፊትበስልክቁጥር 0344 4128 01 መጠየቅይችላሉ

12ተጫራቾችበጨረታአፈፃፀምሂደትቅሬታካላቸዉአቤቱታየማቅረብመብትአላቸዉ

13አሸናፊድርጅትለጉዘዉየሚቀርብዉመኪናየቴክኒካልብልሽትየሌለበትመሆንይኖርበታልመኪናዉየአመቱቴክኒካልምርመራያደረገመሆኑየሚገልፅማረጋገጫወረቀትመቅረብአለበት

14ጨረታዉበአየርየሚቆይበትጊዜሕዳር28/03/2009 ዓ/ም እስክታሕሳ 12/04/2009 ዓ/ም ሲሆንየጨረታሳጥኑየሚዘጋበትቀን በ 12/04/2009 ዓ/ም ከጠዋቱ4:00 ተዘግቶበዚሁቀን በ 4:30 ተጫራቾችወይምህጋዊወኪሎቻቸዉበተገኙበትበመቐለዩኒቨርስቲየኢትዪጰያቴክኖሎጂኢንስቲትዩትመቐለቢሮቁጥር 304 ዋናዉግቢይከፈታልሆኖምተጫራቾችበራሳቸዉምርጫጨረታዉንበሚከፈትበትጊዜሳይገኙበመቅረታቸዉየጨረታዉንመክፈትአይስተጓገሉም

15የጨረታሰነድከንግድምክርቤትወይምከኢንስቲትዩቱየግዥናንብረትአስተዳደርቢሮበነፃመዉሰድይችላሉ

16በፌደራልመንግስትየግዥአፈፃፀምመመርያመሰረትኢንስቲትዩቱአስፈላጊሁኖካገኘዉ 20%መጨመርመቀነስይችላል

17ያንዱዋጋሲሞላቫትጨምሮመሆንአለበት

18ኢንስቲትዩቱየተሻለአማራጭካገኘጨረታዉንበመሉወምበከፊልየመሰረዝመብቱየተጠበቀነዉ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo