የመከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለመቀሌ ሪፊራል ሆስፒታል ግንባታ ፕሮጀከት አገለግሎት የሚዉሉ የ ምድገ ግቢ መንገድ ሥራ Earth work , Concrete pipe and curb stone laying and foundation work ( የኣፋር ቆራጣ እና ሙሌት ሥራ ኣስፈላጊ ኣፈር የማስወገድ ሥራ የፓይና እና ከርብ እስቶን የማስቀመጥ ስራ እና የእስትራክችር ፋዉንዴሽን ሥራዎች በሰብ ኮንትራክት ለማስራት ተጫራችችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል

መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ መቀሌ ሪፈራል ሆስፒታል ግንባታ ፕሮጀክት

1 ተጫራችች በጠቅላላ ሥራ ተቋራጭ ወይም በመንገድ ሥራ ተተቋራጭ ዘርፍ GC ወይንም Â RC ደረጃ 4 እና ከዚያ በላይ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል

2 ተጫረቾች በቴክኒካል መስፈርት ተብሎ የተቀመጠዉን

  • 1 ዶዘር ወይንም 1 ቼን ኤክስካቫተር
  • 1 ግሬደር
  • 1 የዉሃ ቦቴ
  • ቢያንስ 2 ዳምፕ ትራክ

በባለቤትነት ያለዉ ሰለመሆን ህጋዊ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል ሆኖ ለስራዉ የሚያስፈልጉ ሌሎች ማሽነሪዎችን በኪራይ ማማማለት የሚችልÂ

3 በመንገድ ስራ ላይ ደረጃዉን የጠበቀ መንገድ ቢያንስ እስክ 10 ኪ.ሜትር ያህል ከላይ በተጠቀሱት የስራ ዓይነቶች የስራ እና ለመስራቱ ከህጋዊ ድርጅት የመልካም ስራ ኣፈፃፀም ማስረጃ ማቅረብ የሚችል

4 ህጋዊ የንግድ ፋቃድ ያላቸዉ የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና ተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸዉ

5 ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሚቀርቡትን ገንዘብ በተጫረቾች ተራ ቁጥር 7.3 እና 7.4 በተጠቀሰዉ መሠረት ማቅረብ የሚችሉ መሆን አላበቸዉ

6 ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በስም በተሸገ ኤንቨሎፕ 05/4/2009 ዓም ከ 8:00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

7 ጨረታዉ 5/4/2009 ዓም ከ ሰዓት 8:30 ላይ ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በፕሮጀክት ፅቤቱ ይከፈታል

8 ተጫራቾች ማስረጃቸዉን ይዘዉ ማቅረብ የጨረታዉን ሰነ ፕሮጀክቱ ፅህፈት ቤት እየቀረቡ የማይመለስ 200 ብር በመክፈል መግዛት ይችላሉ

ኣድራሻ የመከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ የመቀሌ ሪፊራል ሆስፒታል ፕሮጀክት

03 48 40 24 28/ 03 48 40 24 48 Â ኣዋሽ ፊት ንፊት

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo