የሰሜን ሪጅን ኢትዩ ቴሌኮም የተለያዩ ዕቃዎች ይዞ የጣዉላ ሳጥን አሮጌ ጣዉላ እና እንጨት ባለበት ሁኔታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል::

ኢትዮ ቴሌኮም

የሚወገዱ ዕቃዎች ጨረታ

የሰሜን ሪጅን ኢትዩ ቴሌኮም የተለያዩ ዕቃዎች ይዞ የጣዉላ ሳጥን አሮጌ ጣዉላ እና እንጨት ባለበት ሁኔታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል

ተጫራቾች የሚገባቸዉ መስፈርቶች

  1. ተጫራቾች የዘመኑን ግብር የከፈሉና የ 2006 ዓ/ም የታደሰ ንግድ ፍቃደ ማቅረብ አለባቸዉ::

  2. ተጫራቾች ለጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ በታወቀ ባንክ የተረጋገጠ ቼክ ወይም ሲፒኦ /CPO/ ብር 5000 ማስያዝ አለባቸዉ::

  3. ተጫራቾች ከህዳር 26 ቀን 2007 ዓም ሎጂስቲክስ እና ፋሲሊቲ ክፍል 4 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 401 በምምጣት የማይመለስ ብር ሃያ አምስት /25/ በመክፈል ለሽያጭ የተዘጋጀዉን በዋናዉ ዕቃ ግምጃ ቤት ግቢ ዉስጥ እና ሰሜን ዕዝ በሚገኘዉ ኢትዩ ቴሌኮም ግቢ ለጨረታ የተገጋጁ የጣዉላ ሳጥን : አሮጌ ጣዉላ እና እንጨት በአካል በቦታዉ ድረስ በመምጣት በስራ ሰዓት ማየት ይኖርባቸዋል::

  4. ተጫራቾች ዕቃዎቹን የሚገዙበት ቀን ጠቅላላ ዋጋ በማስመጣት በስመ በታሸገ ኢንቨሎፕ አዘጋጅተዉ ሙሉ አድራሻዉን በመግለፅ ሎጂስቲክ እና ፋሲሊቲ ክፍል 4 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 401 መቤቱ ባዘጃገዉ የጨረታ ሳጥን ከህዳር 26 ቀን 2007 ዓ/ምታሕሳስ 6 ቀን 2007 ዓ/ም ከሰዓት በሃላ ከቀኑ 8: 00 ድረስ ማሰገባት ይኖርባዋል ከዚህ በሃላ የሚቀርብ ማንኛዉም ሰነድ ተቀባይነት የለዉም::

  5. ጨረታዉ ፍላጎቱ ያላቸዉ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ታህሳስ 6 ቀን 2007 ዓ/ም 8:15 በሰሜነ ሪጅን ኢትዩ ቴሌኮም 5 ፎቅ በሚገኘዉ የስብስባ አደራሽ ይከፈታል::

  6. አሸናፊዉ ከተገለፀ በሃላ በአምስተት 5 የስራ ቀናት ዉስጥ ለጨረታ ተለይተዉ የተዘጋጁ የጣዉላ ሳጥን አሮጌ ጣዉላ እና እንጨት ብቻ ከላይ በተገለፀዉ የጊዜ ገደብ መሰረት በስራ ሰዓት ማንሳት አለባቸዉ ሆኖም ግን በጊዜ ገደብ ካላነሱ ለጨረታ ማሰከቢያ ያስያዘሁት ስፒኦ ለሪጅኑ የራሱን አማራጭ ይወስዳል::

  7. ዕቃዎቹ በሙሉ ካልሆነ በክፊል ወይም በተናጠለ መጫራት አይችልም::

  8. መቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን የመሰረዘ መብቱ የተጠበቀ ነዉ::

  9. አንድ ተጫራች ባቀረበዉ ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይቻልም::

  10. በመጨረሻም አሸናፊ የሚሆነዉ ተጫራች ለዚህ ጨረታ ተለይተዉ የተዘጋጁለትን የጣዉላ ሳጥን : አሮጌ ጣዉላ እና እንጨት ብቻ በጊዜ ገደብ መሰረት ማነሳት ይኖርበታል::


 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo