መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተረፕራይዝ መቀለ ደንጎላት ሳምረ ፊናርዋ መንገድ ስራ ፕሮጀክት አገልግሎት የሚዉል ባለ 16000 ሊትሮ በላይ የሚጭን ዉሃ ቦቲ በግልፅ ጨረታት አወዳድሮ ለመከራየት የፈልጋል

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

1 በዘርፉ የአከራይና ተከራይ ህጋዊ ፍቃድ ያለቸዉ

2 የባለቤትነት ማረጋገጫ ሊብሬ ማቅረብ የሚችል

3 የዘመኑ ግብር የከፈሉ እና ተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃቸዉ ማቅረብ የሚችሉ

4 ተጫራቾች የሚቀርባቸዉ የዉሃ ቦቲ ጥሩ ኣቅም ያለዉ በደንብ መስራት የሚችል በራሱ የዉሃ ፓምፕ ያለዉ መሆን አለበት

5 ተጫራቾች የሚወዳደሩበት ዋጋ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ጨረታዉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እሰከ 28/ 03/2009 ዓም ከቀኑ 9:00 ማቅረብ ይኖርባቸዋል

6 ጨረታዉ 28/03/2009 ዓም ከቀኑ 9:00 የጨረታ ሣጥኑ ተዘግቶ በ 9:30 ጨረታዉ በፕሮጀክቱ አሸናፊ የሆነ ድርጅት ዉል ከማሰሩ በፊት የዉሃ ቦቴዉ ለፕሮጀክቱ ኣቅርበዉ እንዲታይ ይደረጋል

7 ጨረታ ፕሮጀከት የተሻላ አማራጭ ካገኘ በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ስልክ ቁጥር 0930014643/ 0914268835

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo