የኢትዩጰያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ ትግራይ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ዚህ በታች የተዘረዘሩት የፅሕፈት መሳሪያዎች : የኤሌክትሮኒክስ : የበሮ ቀዋሚ ዕቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

የኢትዩጰያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ ትግራይ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት
  • ሎት 1Â የፅሕፈት መሳሪያዎች
  • ሎት 2 Â ኤሌክትሮኒክስ
  • ሎት 3Â የበሮ ቀዋሚ ዕቃዎች

1 ሕጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸሁ ኣቅራቢ ድርጅቶች በጨረታዉ እንድትወዳደሩ እየጋበዝን የተዘጋጀዉ የጨረታ ዶክመንት ለእያንዳንዱ የማይመለስ ብር 100 በመክፈል ታሕሳስ 14/2009 ዓም ጀምሮ ሕጋዊ ንግድ ፍቃዳችሁን በመያዝ ቢሮኣችን በስራ ሰዓት እየመጣችሁ መዉሰድ የምትችሉ እንገልፃለን

2 የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ : የኣቅራቢዎች መዝገብ ሰርተፌኬት:Â የ VAT ሰርተፊኬት : የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር Tin : የነሓሴ የVAT ወር ዲክለር የተደረገ ማስረጃ ከጨረታ ሰነድ አበሮ መቅረብ አለበት

3 ተጫራቾች የጨረታ መመሪያዉን በጥንቃቄ አይተዉ መወዳደር አለባቸዉ

4 የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ በጨረታዉ ደኩመንት ላይ የተጠቀሰዉ መጠን ገንዘብÂ በስፒኦ አሰርተዉ ጨረታ ከመከፈቱ በፊት ማቅረብ ይኖርባቸዋል

5 ቢሮኣችን በጨረታ ካቀረባቸዉ እቃዎች ብዛት እስክ 2% መጨመር ወይም የመቀነስ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

6 ጨረታዉ ሕዳር 30/2009 ዓ/ም 9:00 ሰዓት ተዘግተቶ ወድያዉኑ መገኘት የሚፈልጉ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ቢሮኣችን የዕቃ ግዢ ፍል ይከፈታል

7 ቢሮአችን ጨረታ ሌላ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥሮች 0342405397 ወይም በፋክስ ቁጥር 0942405392 መጠየቅ ይችላሉ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo