በሀገር መከላኪያ ሚነስቴር ሎጅስቲክ ዋና መምሪያ የ4ኛ ደረጃ ሜንቴናስ መቀሌ ኮሪደር ለ 2009 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚዉሉ ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

በሀገር መከላኪያ ሚኒስቴር ሎጂስቲክ ዋና መምሪያ የ4ኛ ደረጃ ሜንቴናስ መቀሌ ኮሪደር
  • 1 የተለያዩ የቶዩታ ተሽከርካሪ መለዋወጫ እና ጎማ
  • 2 አለቂ የጋራዥ መሥሪያ እቃዎች
  • 3 የተለያዩ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች መግዛት ይፈልጋል

1 በዚሁም መሰረት በዘርፉ የተሰማሩ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸዉና የዘመኑን ግብር የከፈሉ የ 2009 ዓም የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸዉ የግብር የከፈሉ የ2009 ዓም የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸዉ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ያላቸዉና እና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆናቸዉን የተጨማሪ እሴት ታክስ VAT ከፋዩች እንዲወዳደሩ ያጋብዛል

2 በመሆኑም ተጫራቾች የጨረታዉን ዝርዝርዝ መመሪያ እና ዝርዝር ፍላጎት የያዘ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ለተራ ቁጥር 1 መቶ ብር ብቻ 100 ለተራ ቁጥር 2 እና 3 የማይመለስ ሃምሳ ብር 50 በመክፈል ዘወትር በሥራ ሰዓት መቀሌ ላጪ አካባቢ ከሚገኘዉ የሎጀስቲስ መምሪያ የ4ኛ ደረጃ ሜንቴናንስ መቀሌ ኮሪደር ግዥ ቢሮ በማስታወቂያ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በመግዛት ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሰነዳቸዉን እና የሚወዳደሩበት ዋጋ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ በኮፒና በኦርጀናል በማድረግ በቢሮዉ ወደተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን እስክ ሕዳር 15 ቀን 2009 ዓም ከጠዋቱ 3:30 ሰዓት ማስገባት ይችላሉ

3 ጨረታዉ በዚሁ ቀን 3:30 ሰዓት ተዘግቶ በ 4:00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል

4 መቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 034 240 00 02

Â

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo