የኢትዩጰያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን መቀሌ ባለስልጣን ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ድርጅቶችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ የሚከተሉትን ዕቃዎች ግዥ መፈጸም ይፈልጋል

የኢትዮጸያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን
  • ሎት ኣንድ የጽህፈት ዕቃዎች
  • ሎት ሁለት የጽዳት ዕቃዎች
  • ሎት ሦስት የ ICT እና የኤሌክትሮኒከስ ዕቃዎችቃዎክትሮኒ
  • ሎት አራት የቢሮ መገልገያ (furniture) ዕቃዎች

በጨረታ ለመሳተፍ የሚፈልጉ ድርጅቶች የሚከተሉትን መስፈርቶች ማሟላት ይጠበቅባችዋል

1 ህጋዊ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸዉና የዘመኑን ግብር የከፈሉ

2 የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ባዘጋጀዉ የዕቃና አገልግሎት አቅራቢዎች ዝርዝር ዉስጥ የተካተቱ

3 ግብር የመክፈል ግዴታዉን የተወጡ መሆኑን የሚያረጋግጥ በግብር አስገቢዉ ባለሥልጣን የተሰጠ ማስረጃ ማቅረብ

4 ለተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆኑን የሚረጋግጥ የምስክር ወረቀት

5 የጨረታ ማስከበሪያ ለሎት አንድ ብር 5000 : ለሎት ሁለት ብር 3000 : ለሎት ሦስት ብር 10,000 እና ለሎት አራት ብር 10,000 Â ለእያንዳንዳቸዉ በባንክ በተመሠከረለት ቼክ (CPO)ወይም በሁኔታዎች ላይ የተመሰረተ የባንክ ገራንቲ ከጨረታ ሰነዱ ጋር አያያዞ ማቅረብ

6 ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለ ብር 50.00 (ሃምሳ ብር) በመክፈል ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ጨረተታዉን መክፍቻ ድረስ ደደቢት ማይክሮ ፋይናንስ አጠገብ የሚገኘዉ የትግራይ አካል ጉዳተኞች ማህበር ህንፃ ከሚገኘዉ የቅጽቤቱ የግዥ ፋይናንስ ና ንብረት አስተዳደር ቡድን ግራዉንድ በመቅረብ መግዘት ይችላሉ

7 ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ በማድረግ ህዳር 3/2009 ዓ/ም ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት በፊት ለዚሁ በተዘጋጀዉ ሳጥን ዉስጥ ማስገባት ይኖርባችዋል ጨረታዉም በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 4:30 በመስሪያ ቤቱ አድራሻ ሁለተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 34 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪለቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል

8 የጨረታዉ አሸናፊ የመልካም ሥራ አፈፃፀም ዋስትና 10% (አስር በመቶ) C.P.O በማስያዝ ከመቤቱ ጋር ዉል ይፈራረማል

9 መቤቱ የተሻለ አማረጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉ ሆነ በከፊል የመጠረዝ መብቱ የተጠበቀq ነዉ

10 ተጫራቾች ዋጋዉ ከነቫቱ መሙላት ይጠበቅባቸዋል

 ስልክ ቁጥር 0344410849/ 0919068385 ፋክስ 0344407309

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo