መቐለ ዩኒቨርስቲ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እቃዎች በግልፅ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

መቐለ ዩንቨርስቲ

N.B : ጋዜጣዉ የወጣበት ቀን 22/2/2009

1 በዘረፉ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ: የቫት ምዝገባ ሰርተፊኬት: የግብርር ከፋይ ምዝገባ ሰርተፊኬት እና የአቅራቢ ምዝገባ ሰርተፊኬት ሊብሬ ኢንሹራንስ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል

2 የቀረበዉ ዝርዝር የቴክኒክ መስፈርት ማሟላት የሚችል

3 ለጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ በባንክ የተመሰከረለት CPO /ስፒኦ/ ወይም የባንክ ዋስትና በመቐለ ዩኒቨርስቲ ስም ማስያዝ የሚችል

ምድብ

የጨረታዉ አይነት

የጨረታ ማስከበሪያ

ደረጃ

ሎት-1

የተለያዩ የቢሮ እቃዎች (ፈርኒቸር)

100,000.00

Â

ሎት-2

የሰራተኞች ደምብ ልብስ

50,000.00

Â

ሎት-3

የፅሕፈት መሳሪያ እቃዎች

30,000.00

Â

ሎት-4

የላብራቶሪ እቃዎች እና ኬሚካሎች

50,000.00

Â

ሎት-5

የስፖርት እቃዎች ትጥቆች

50,000.00

Â

ሎት-6

Electronic and network maintenance tools

100,000.00

Â

ሎት-7

MYSQL Enterprise Edition and semantic secure site SSL certification

100,000.00

Â

ሎት-8

Wireless System

80,000.00

Â

ሎት-9

Unified communication and collaboration project

100,000.00

Â

ሎት-10

የቆሻሻ ፍሳሽ መስመር ጠረጋ

20,000.00

Â

ሎት-11

የእህል ወፍጮ አገልግሎት

20,000.00

Â

ሎት-12

የበርበሬ ወፍጮ አገልግሎት

20,000.00

Â

ሎት-13

የትራክተር ግዢ

200,000.00

Â

ሎት-14

የተሽከርካሪዎች የዉጭ ጥገና አገልግሎት

200,000.00

Â

MUBP-129

Construction of electrical site works and low voltage distribution at Quiha Meles Zenawi campus

250,000.00

Electro mechanical work category SC-1

MUBP -133

Construction of Science museums at adihaki campusÂ

100,000.00

BC-5 , GC-4 and above

MUSP-131

Construction of water supply system

50,000.00

WWC-4 and above

Â

4 ማንኛዉም ተጫራች ሎንስትራክሽን ጨረታ ዶክመንቶች ብር 500 ሎሎች ብር 100.00 /ኣንድ መቶ ብር/ በመክፈል ለዚሁ የተዘጋጀዉ የጨረታ ሰነድ ከመቀሌ ዩኒቨርስቲ ዋናዉ ግቢ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳ/ጽ/ቤት መዉሰድ ይችላል

5 ማንኛዉም ተጫራች ለዚሁ ጨረታ የተዘጋጀዉን የጨረታ ሰነድ የጨረታ ሰነድ ከመቀሌ ዩኒቨርስቲ ዋናዉ ግቢ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳ/ጽ/ቤት መዉሰድ ይችላል

6 ተጫራቾች ጋዜጣዉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 21 ኛዉ ቀን 3:30 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ዉስጥ ማስገባት ይችላሉ

7 ጨረታዉ ከወጣበት በ21ኛዉ ቀን ከጠዋቱ 3:30 ሰዓት የጨረታ ሳጥኑ ተዘግቶ በተመሰሳይ ቀን ልክ 4:00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በግልፅ ከፈታል 21ኛዉ ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለዉ የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል

7 በጨረታ አሸንፎ በወቅቱ ወል ለማያስር የጨረታ አሸናፊ ያስያዘዉ የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ (CPO) አይመለስለትም

8 ዩኒቨርስቲዉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብተ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ መብራሪያ በስልክ ቁጥር 034 441 47 84 ደዉሉ ማነጋገር ይቻላል

የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ጽ/ቤት

ቢሮ ቁጥር C21-201 ስልክ ቁጥር 0344414784 ፓሣቁ 231 ፖሳቁ 231 እንዳየሱስ ግቢ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo