በመቐለ ዩኒቨርስቲ የኢትዩጰያ ቴክኖሎጂ መቐለ ለኢንስቲትዩቱ መቐለ ለመማር ማሰተማር አገልግሎት የሚዉሉ የፅሕፈት መሳርያ ዕቃዎች ግዢ በዉስን ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

መቐለ ዩንቨርስቲ

1 በዘርፉ የታደሰ የዘመኑ ንግድ ፈቃድ ያለዉና ኮፒ ማቅረብ የሚችል

2 የአቅራቢዎች ምዝገባ ያለዉ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆነ እና ግብር ስለመክፈሉ የምስክር ወረቀት ኮፒ ማቅረብ የሚችል

3 የጨረታ ማስከበሪያ 10000 ብር በመቐለ ዩኒቨርስቲ የኢትዩጰያ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት መቐለ ስም CPO ማስያዝ ይኖርበታል

4 ተጫራቾች ኢንስቲትዩቱ ባቀረበዉ ፎረም በድርጅታቸዉ ስም ቃለ መሃላ ፈርመዉ ማቅረብ ይኖርባችዋል

5 ጨረታዉ በሁለት ኢንቨሎፕ ታሽጎ የሚቀርብ ሲሆን ዋናዉና ቅጂ ሰነድ በድርጅቱ ስልጣን ባለዉ አካል ፊርማና ማህተም ሊኖረዉ ይገባል የንግድ ፈቃድ ኮፒ: ቃለ ማሃላ: የአቅራቢ ምዝገባ ምስክር ወረቀት: Â CPO ና ሌሎች አስፈላጊ ሰነዶች በኦርጅናል ዶክመንት መግባት አለበት

6 ተጫራቾች በሚቀርቡት የመወዳዳሪያ ሃሳብ ስማቸዉን ፈርማቸወን አድራሻቸዉ ማስፈር አለባቸዉ

7 ተወዳዳሪዎች ድርጅቱ ኢንስቲትዩቱ በሚቀርበዉ ሳምፕል መሰረት ማቅረብ የሚችል

8 ጨረታዉ ለመግዛት የመሚሞክሩ ተጫራቾች ከጨረታ ዉጭ እንደሚደረጉ ለወደፊቱም ጨረታ እንዳይሳተፉ ይደረጋል

9 ጨረታ ከተከፈተ በኃላ ተጫራቾች ባቀረቡት የመወዳዳሪያ ሓሳብ ላይ ለዉጥ ወይም ማሻሻይ ማድረግና ከጨረታ ራሳቸዉን ማግለል አይቻሉም

10 አሸናፊ ድርጅት ቶች ያሸነፈዉ ፋት እቃ በራሳቸዉ ወጪና ትራንስፖርት እቃዎቹን ለኢትዩጰያ ኢንስቲትዩት መቐለ ማድረስ አለበት

11 ተጫራቾች በጨረታ ሰነድ ላይ የማብራሪያ ወይም የማሻሻያ ጥያቄ ከተወሰነዉ ጊዜ ገደብ በፊት በስልክ ቁጥር 0344 4128 01 መጠየቅ ይችላሉ

12 ተጫራቾች በጨረታ አፈፃፀም ሂደት ቅሬታ ካላቸዉ አቤቱታ የማቅረብ መብት አላቸዉ

13 ተመሳሳይ ዋጋ እና ስፔስፊኬሽን ያቀረቡ ተጫራቾች እንደገና ዋጋ እንዲያቀረቡ ይደረጋል ለሶስተኛ ተመሳሳይ ከሆኑ በእጣ ይለያሉ

14 ጨረታዉ በኣየር የሚቆይበት ጊዜ ከ 18 ጥቅምት 2009 ዓም እስከ Â 3 ሕዳር 2009 ዓም ሲሆን የጨረታ ሳጥኑ የሚዘጋበት ቀን በ 4 3 2009 ዓም ከጠዋቱ 400 ተዘግቶ በዚሁ ቀን 430 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በመቐለ ዩኒቨርስቲ የኢትዩጰያ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት መቐለ ቢሮ ቁጥር 304 ዋናዉ ግቢ ይከፈታል ሆኖም ተጫራቾች በራሳቸዉ ምርጫ ጨረታዉን በሚከፈትበት ጊዜ ሳይገኙ በመቅረታቸዉ የጨረታዉ መከፈት አይስተጎልም

15 የጨረታ ሰነድ ከንግድ ምክር ቤት ወይም ከኢንስቲትዩት የግዥና ንብረት አስተዳደር ቢሮ በነፃ መዉሰድ ይችላሉ

16 በፌደራል መንግስት የግዢ አፈፃፀም መመርያ መሰረት ኢንስቲትዩት አስፈላጊ ሆኖ ካገኘዉ 20 % መጨመር መቀነስ ይችላል

17 ያንዱን ዋጋ ሲሞላ ቫትን ጨምሮ መሆን አለበት

18 ኢንስቲትዩት የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo