የትግራይ ክልል ትምህርት ቢሮ ትምህርት ቤቶች የፕላዝማ ኔትዎረክ ለመዘርጋት ለፕላዝማ አገልግሎት የሚዉሉ የኤለክትሮኒክስ እቃዎች የተማሪዎች ወንበርና ጠረጴዛ 4 የተላያዩ መፀሓፍ ለማሰተም ዴስክቶፕ ኮምፒተር በጨረታ ኣወዳድሮ ለመግዛትና ለመዘርጋት ይፈልጋል

የትግራይ ክልል ትምህርት ቢሮ

በዚሁ ለመወዳደር የሚፈልግ

1 ጨረታዉ በሚመለከት ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያለዉ የ 2008ና 2009 ዓምÂ ንግድ ፍቃድ ያሳደሰ

2 በተጨማሪ እሴት ታክስና በአቅራቢነት የተመዘገበ ቲን ቁጥር ያለዉና የመስከረም 2009 ዓም ቫት ዲክለሬሽን የሚያቀርብ

3 የጨረታዉ ማስከበሪያ ለፕላዝማ ኔትወርክ ዝርጋታ 40,000

ለፕላዝማ አገልግሎት የሚዉሉ የኤለክትሮኒክስ እቃዎች 20,000

የተማሪዎች ወንበርና ጠረጴዛÂ 147,000

ዴስክቶፕ ኮምፒተር Â 120,000

ለህትመት 25,000 በትግራይ ክልል ትምህርት ቢሮ ስም የተሰራ ሲፒኦ ማስያዝ አለበት

4 ዝርዝር የጨረታ ሰነድ የህ የጨረታ ማስታወቂያ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀናት መቀለ በሚገኘዉ የትግራይ ክልል ትምህርት ቢሮ ህንፃ 1ኛ ፎቅ ቁጥር 12 የጨረታዉ ሰነድ ለያንዳንዱ ሎት የማይመለስ 50 ብር በመክፈል መዉሰድ የቻላል

5 የጨረታዉ አሸናፊ ዉል ከፈፀመበት ቀን ጀምሮ ለፕላዝማ ኔትወርክ ዝርጋታ 120 ቀናት

ለፕላዝማ አገልግሎት የሚዉሉ የኤለክትሮኒክስ 60 ቀናት

የተማሪዎች ወንበርና ጠረጴዛÂ 120 ቀናት

ዴስክቶፕ ኮምፒተር 60 ቀናት

ለህትመት 60 ቀናት ዉስጥ ትግራይ ክልል ትምህርት ቢሮ መጋዝን የሚያስረክብ መሆን አለበት

6 ተጫራቾች የጨረታዉ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ በተከታታይ እስከ 15 ኛዉ ቀን 8፡ 30 ሰዓት ድረስ በትግራይ ክልል ትምህርት ቢሮ ህንፃ 1ኛ ፎቅ ግዥ ክፍል ቢሮ ቁጥር 12 ቀርበዉ በማስመዝገብ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን የጨረታዉን ዶክሜንት ማስገባት ይችላሉ

7 የተጫራቾች የጨረታ ዶክሜንት ቴክኒካል ኦርጅናልና ኮፒ እንዲሁም ፋይናንሻል ጨረታ ዶክሜንት ኦርጅናልና ኮፒ ለየብቻዉ በታሸገ ፖስታ ማቅረብ ኣለባቸዉ

8 ጨረታዉ በ 15ኛዉ ቀን 8 ፡45 ታሽጎ በዚሁ ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት 9፡ 00 ከፈታል 15 ኛዉ ቀን በኣል ከዋለ በሚቀጥለዉ የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት የመዝጊያ እና የመክፈቻ ቀን የሆናል

9 ቢሮዉ የተሻለ ኣመራጭ ካገኘ ጨረታዉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 034 440 3477/ 408299 በመደወል መጠየቅ ይቻላል

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo