አዲስ መድሓኒት ፋብሪካ .ኃላ.የተ.የግል.ማ. ለሰራተኞቹ አገልግሎት የሚዉል የተለያየ መጠንና ዓይነት ያለዉ two piece (trouser and shirt) እና ቆብ ለመግዛት ይፈልጋል

አዲስ የመድኃኒት ፋብሪካ

1 በዘርፉ የ2008 ዓ/ም የታደሰ ንግድ ፍቃድ የንግድ ምዝገባ ሰርተፊኬት ይግብር ሰርተፊኬት የተጨማሪ እሴት ታክስ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል እንዲሁም የተጨማሪ እሴት ታክስ እና ቲኦቲ ተመዝጋቢዎች

2 two piece (trouser and shirt) እና ቆብ በቴትሮን 6000 በሳምፕል በሚቀርበዉ ጨርቅ መሰረት ሰፈቶ ማቅረብ የሚችል መሆን ይኖሩበታል::

3 ኣሸናፊ ተጫራቾች በኢድስ መድሃኒት ፋብሪካ ግቢ ዉስጥ በመቅረብ ለሰራተኞች በሚመች እያንዳንዱ ሰራተኛ በመለካት በዛ ልክ ሰፍቶ ማቅረብ የሚችል::

4 ስራ ከመጀመሩ በፊት ሳምፕል ማቅረብ የሚችል መሆን ይኖሩበታል

5 የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 100 (መቶ) ብር ከፍሎ ከድርጅታችን ማተሪያል ፕላኒግ ዋና ክፍል ቢሮ መዉሰድ ይቻላል:

6 ተጫራቾች አሸናፊ መሆናቸዉ ከተገለፀላቸዉ በ60 ተከታታይ ቀናት ዉስጥ ጠቅላላ ብዛት 2276 ጋዉን 2244 ቆብ ሰፈቶ ማስረከብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል

7 ተጫራቶች 2% ብር የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ በስፒኦ (CPO) በጥሬ ገንዘብ ጨረታ ሰነድ ከመከፈቱ በፊት ማስያዝ ይኖርባችዋል

8 ተጫራቾች ኣሽናፊ መሆናቸዉ ከተገለፀላቸዉ በ5 ተከታታይ የስራ ቀናት ዉስጥ 5% ዉል ማስከበሪያ በስፒኦ (CPO) ወይም በጥሬ ገንዘብ ዉል ማሰር አለባቸዉ

9 ተወዳድሮ የሽነፉት ንብረት ወደ ኣዲግራት መድሃኒት ፋብሪካ በራሳቸዉ ሙሉ ወጪ Â ትራንስፖርት ማቅረብ የሚችል

10 ላአሸነፉት ንብረት ክፍያ የሚፈፀመዉ በዉል መሰረት ንብረቱ በተጠቃሚ ዲፓርትመንት ተረጋግጦ ገቢ ሲሆን ነዉ

11 የጨረታ ሳፁን ክፍት ሆኖ የሚቆይበት ግዜ ከ 8/02/2008 ዓ/ም ጀምሮ እስከ 28/02/2008 ዓ/ም ከጥዋቱ 3:30 ሆኖ ጨረታዉ ሳፁን ከጥዋቱ 3:30 ተዘገቶ በዛው እለት በ 28/02/2008 ዓ/ም ከጥዋቱ 4:30 ሰዓት በአዲግራት በሚገኘዉ ፋብሪካዉ ስለሆነ ተጫራቶች ወይም ህጋዊ ወኪሎች በተገኙበት ይከፈታል ጨረታ ነገርግን ተጫራቾች ወይም ወኪሎች ባይገኝም አብዛኛዎ ጨረታዉ ለመከፈት የሚያግድዉ ነገር የለዉም

12 የጨረታ ሰነድ ገቢ ማስገቢያ ቦታ ዓዲግራት ዋና ፋቢሪካ በማተርያል ፕላኒንግ ኦፊስ

12 Â ድርጅታችን ጨረታዉ በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 0344454211 034445169 በስልክ በመደወል ይቻላል

ጀመርይኖርበታል::

13 ድርጅታችን ጨረታዉ በክፋል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ::

14 ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0344454211 / 0344451690 ብስራ ሰዓት መደወል ይቻላል::

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo