የትግራይ ልማት ማህበር ለቃላሚኖ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ምግብ ቤት አገልግሎት የሚዉሉ ደረጃቸው የጠበቁ የምግብ ቤትና እቃዎች /kitchen equipment/ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

የትግራይ ልምዓት ማሕበር

በዚህ መሰረት፦

1. በዘርፉ የታደሰ የንግድ ስራ ፈቃድ ማቅረብ የሚችሉ ፣

2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /Tin Number/ ሰርተፊኬትና የመጨረሻ ወር የቫት ዲክላሬሽን

የሚያቀርቡ፣

3. ኣግባብነት ያለው የአቅራቢነት የምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችሉ፣

4. የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ፣

5. ተጫራቾች አሸናፊ ሁነው ሲገኙ ውሉ ከታሰረበት ጀምሮ በ45 ተከታታይ ቀናት እቃዎቹ

ማቅረብ የሚችሉ፣

6. ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ በሰም በታሸገ ፖስታ በማድረግ ኦርጅናልና ኮፒ በመለየት

ፌርማና የድርጅቱ ማሕተም በማሳረፍ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፣

7. ተጫራቾች የጨረታው ማስከበርያ 25000/ሃያ አምስ ሺ/ በሲፒኦ ብቻ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

8. የጨረታው ዶክመንት በሪፖርተር ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ቀናት

የማይመለስ ብር 100 (አንድ መቶ ብር/ ከፍሎ በትግራይ ልማት ማህበር ፅ/ቤት ከቢሮ

ቁጥር 410 መውሰድ ይችላሉ፣

9. ይህ ጨረታ በማስታወቅያ በወጣ በ16ኛው በ8.30 ሰዓት ታሽጎ በዕለቱ 9.00 ተጫራቾች

ወይም ወኪሎቻቸው ባሉበት በተጠቀሰው ቀንና ቦታ ይከፈታል፣

10. አሸናፊዎች ያሸነፉትን እቃዎች መቐለ በሚገኘው የትግራይ ልማት ማህበር ዋና ጽ/ቤት

ማድረስ ይጠበቅባቸዋል

12. ፅ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ በጨረታው ኣይገደድም።

13. ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር፤-0344406944 መጠየቅ ይቻላል

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo