የመቐሌ ዉሃ አገልግሎት ጽ/ቤት ለ2009 ዓ/ም የሚገለግል የተለያዩ ንብረት ለመግዛት ሰለሚፈልግ በግልፅ ጨረታ ለመሳተፍ ለምትፈልጉ ተጫራቾች ጥሪዉን ያቀርባል

የመቕለ ከተማ መጠጥ ዉሃ ኣቅርቦት
  • LOT I Procurement of Electrical Submersible pump and surface pumps
  • LOT II procurement of Crane Truck
  • LoT III Procurement of Generator
  • LoT IVÂ Procurement of Motor Cycle

በዚህመሰረትመጫረትየምትፈልጉተጫራቾች

  1. የታደሰየዘመኑህጋዊንግድፈቃድናያላቸዉ::
  2. ቫትየተመዝገበመጨረሻወርቫትዲክለርያደረገቲንቁጥርያለዉ::
  3. የጨረታዶክመንትየማይመለስለእያንዳንዱ 100 / አንድመቶብርÂ /በመክፈልበመቐለዉሃግልግሎት ጽ/ቤትነመምጣትየጨረታዉደኩመንትከደጋፊስራሂደትግዥፋይናንስንንብረትአሰተዳደርቢሮቁጥር 13 መግዛትይችላሉ
  4. ጨረታደኩመንትማስገባትየሚቻለዉበጋዜጣታትሞከወጣበትቀንጀምሮእሰከ21ኛዉ ቀን 2009 ዓ/ም 3:00 ሰዓትወደጨረታዉሳጥኑመማስገባትይችላሉ
  5. ጨረታዉየሚዘጋዉበጋዜጣታትሞከወጣበትቀንጀምሮ በ21ኛዉቀን 2008 ዓም 3:00 ሰዓትተዘግቶበእለቱ 3:30 ተጫራቾችዉይምህጋዊወኪሎቻቸዉበተገዑበትይከፈታል
  6. ሁሉምተጫራቾች ለ LOT I 110,000 / ኣንድመቶኣስርሽህብር/ ለ LOT II ለ LOT III 100,000 / ኣንድመቶሽህብር/ ለ LOT IV10,000 / ኣስርሽህብር/ የጨረታማስከበሪያበተጫራቹምርጫበብርበCPOወይምከታወቀባንክክፍያማዘዣቼክወይምየባንክዋስትናወይምበባንክየረተጋገጠሌተርኦፍክሬዲትእናበብርመልከማስያዝይጠበቅባቸዋል
  7. ተጫራቾችነጠላዋጋናየጠቅላላዋጋበግልጽማስቀመጥአለበትበተጨማሪምበጨረታደኩመንትዉስጥየተዘጋጁትፎርማትተሞልተዉናተፈርመዉመቅረብአለባቸዉ
  8. በደኩመንቱከተሰጠስፐሲፊኬሸንዉጪየሚቀርብተቀባይነትየለዉም
  9. የጨረታዉአሸናፊዉልማሰከበሪያካሸነፈዉዋጋበብር CPO ወይምከታወቀባንክክፍያማዘዣቼክወይምየባንክዋስትናወይምበባንክየረተጋገጠሌተርኦፍክሬዲት 10 % ማስየዝየሚችልእና በ 5 ቀናትዉስጥዉልአስሮበደኩመንቱበተጠቀሰዉቀንንብረቱማስገባትየሚችል
  10. በጨረታዉሂደትጨረታወንለማዛባትለማጭበርበርየሞከረተጫራችከጨረታዉዉጭእንደሚሆንናበመንግስትግዢ | ሥራእንዳይሳተፍእነደሚደረግ::
  11. ጨረታሳጥኑከተዘጋበሃላየሚመጣዉንየጨረታዶክመንተተቀባይነትየለዉምየጨረታዋጋዉፀንቶየሚቆየዉጨረታዉከተከፈተ ለ 45 የስራቀናትብቻነዉ::
  12. ጽ/ ቤቱጨረታዉበ 25 % የመጨመርወይምየመቀነስመብቱየተጠበቀነዉ::
  13. የጨረታዉዶክመንትበዛትመሆንያለበትቴክኒካልአንድኦርጅናልናሁለትኮፒፋይናንሻልአንድኦርጅናልናሁለትኮፒለየብቻዉአሽጎማቅረብየሚችል

አድራሻትግራይመቐለቀበሌ 03 መቐለዉሃአገልግሎት ጽ/ ቤትቢሮቁጥርÂ 13

   ስልክ ቁጥር 251 0344 40 7335 /6

ፋክሰÂ Â Â Â 0344400911/ 0344410000

Â

Â

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo