የመቐሌ ዉሃ አገልግሎት ጽ/ቤት ለ2009 ዓ/ም የሚገለግል የተለያዩ እቃዎች ሰለሚፈልግ በግልፅ ጨረታ ለመሳተፍ ለምትፈልጉ ተጫራቾች ጥሪዉን ያቀርባል

የመቕለ ከተማ መጠጥ ዉሃ ኣቅርቦት

LOT I procurement of HDPE PIPE and Fittings

LOT II procurement of GI PIPE and Fittings

LOT III procurement of calcum Hypochlorite

LOT IV procurement of laboratory equipments ,accessories ,chemicals and reagents

በዚህ መሰረት መጫረት የምትፈልጉተጫ ራቾች

  1. የታደሰ የዘመኑ ህጋዊ ንግድ ፈቃድና ያላቸዉ::
  2. ቫት የተመዝገበ መጨረሻ ወር ቫት ዲክለር ያደረገ ቲን ቁጥር ያለዉ::
  3. Â የጨረታ ዶክመንት የማይመለስ ለእያንዳንዱ 100 / አንድ መቶ ብርÂ /በመክፈል Â Â በመቐለ ዉሃ ግልግሎት ጽ/ቤት ነመምጣት የጨረታዉ ደኩመንት ከደጋፊ ስራ ሂደት ግዥ ፋይናንስን ንብረት አሰተዳደር ቢሮ ቁጥር 13 መግዛት ይችላሉ
  4. Â ጨረታ ደኩመንት ማስገባት የሚቻለዉ በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እሰከ 21ኛዉ ቀን 2009 ዓ/ም 3:00 ሰዓት ወደ ጨረታዉ ሳጥኑ መማስገባት ይችላሉ
  5. ጨረታዉ የሚዘጋዉ በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ21 ኛዉ ቀን 2009 ዓም 3:00 ሰዓት ተዘግቶ በእለቱ 3:30 ተጫራቾች ዉይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገዑበት ይከፈታል
  6. ሁሉም ተጫራቾች

ለ LOT I 110000 / አንድ መቶ አስር ሺ ብር/Â

 ለ LOT II ና ለ LOT III 50000 /  ሃምሳ ሺ ብር/Â

ለ LOT IV 8000 / Â ስምንት ሺ ብር/Â የጨረታ ማስከበሪያ Â በተጫራቹ ምርጫ በብር በCPO ወይም ከታወቀ ባንክ ክፍያ ማዘዣ ቼክ ወይም የባንክ ዋስትና ወይም በባንክ የረተጋገጠ ሌተር ኦፍ ክሬዲት እና በብር መልከ ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል

  1. ተጫራቾች ነጠላ ዋጋና የጠቅላላ ዋጋ በግልጽ ማስቀመጥ አለበት በተጨማሪም በጨረታ ደኩመንት ዉስጥ የተዘጋጁት ፎርማት ተሞልተዉና ተፈርመዉ መቅረብ አለባቸዉ
  2. በደኩመንቱ ከተሰጠ ስፐሲፊኬሸን ዉጪ የሚቀርብ ተቀባይነት የለዉም
  3. የጨረታዉ አሸናፊ ዉል ማሰከበሪያ ካሸነፈዉ ዋጋ በብር CPO ወይም ከታወቀ ባንክ ክፍያ ማዘዣ ቼክ ወይም የባንክ ዋስትና ወይም በባንክ የረተጋገጠ ሌተር ኦፍ ክሬዲት 10 % ማስየዝÂ የሚችል እና በ 5 ቀናት ዉስጥ ዉል አስሮ በደኩመንቱ በተጠቀሰዉ ቀን ንብረቱ ማስገባት የሚችል
  4. በጨረታዉ ሂደት ጨረታወን ለማዛባት ለማጭበርበር የሞከረ ተጫራች ከጨረታዉÂ Â ዉጭ እንደሚሆንና በመንግስት ግዢ እንዳይሳተፍ እነደሚደረግ::
  5. ጨረታ ሳጥኑ ከተዘጋ በሃላ የሚመጣዉን የጨረታ ዶክመንተ ተቀባይነት የለዉምÂ Â የጨረታ ዋጋዉ ፀንቶ የሚቆየዉ ጨረታዉ ከተከፈተ ለ 45 የስራ ቀናት ብቻÂ ነዉ::
  6. ጽ/ ቤቱÂ ጨረታዉÂ በ 25 %Â የመጨመር ወይም የመቀነስ መብቱÂ የተጠበቀÂ Â ነዉ::
  7. የጨረታዉ ዶክመንት በዛት መሆን ያለበት ቴክኒካል አንድ ኦርጅናልና ሁለትÂ ኮፒ ፋይናንሻል አንድ ኦርጅናልና ሁለት ኮፒ ለየብቻዉ አሽጎ ማቅረብÂ የሚችልÂ

አድራሻ ትግራይ መቐለ ቀበሌ 03 መቐለ ዉሃ አገልግሎት ጽ/ ቤት ቢሮ ቁጥር 13

ስልክ ቁጥርÂ Â +251 0344 40 7335/6

ፈክስ ቁጥርÂ Â 0344400911Â / 0344410000

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo