በመቐለ የኒቨርሲቲ ዓይደር ስፔሻላይዝድ ኮምፕሬሃንሲቭ ሆስፒታል ለ2009 ዓም በጀት ዓመት አገልግሎት የሚዉሉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩ የተለያ ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

መቐለ ዩንቨርስቲ

በዚሁ መሰረት

1 በዘረፉ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለዉ :እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፊኬት /ቫት/ ማሰረጃ ማቅረብ የሚችል: የግብር ከፋይ ምስክር ወረቀት ቲን: የአቅራቢዎች ምስክር ወረቀት ወይም በኤጀንሲ ዌብሳይት በቅራቢነት መሰረት የተመዘገበ እና በቀረበዉ ዝርዝር ስፔስፊኬሽን መሰረት ማቅረብ የሚችል

2 ለጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ

የጨረታ ማስከበሪያ በሁኔታ ያልተመሰረተ ባንክ ጋራንቲ ወይም በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ

 ሎት A የተለያዩ የኤለክትሪክ እቃዎች 30,000

ሎት B የተለያዩ የህንፃ መሳሪያ እቃዎች 40,000

ሎት C የፅዳት እቃዎች 10,000

ሎት D የመድሃኒት አላቂ የህክምና እቃዎችና ኬሚካሎች 60,000

3 ማንኛዉም ተጫራቾች የማይመለስ ብር 50.00 በመክፈል የተዘጋጀዉ የጨረታ ሰነድ መዉሰድ ይችላል

5 ማንኛዉም ተጫራች ለዚሁ ጨረታ የተዘጋጀዉን የጨረታ ሰነድ ከመቀሌ ዩኒቨርስቲ ዓይደር ኮምፕርሄን ቭ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ግቢ ግዢ ንብረት እና ፋይናንስ ፅቤት መዉሰድ ይችላል

6 ጨረታዉ ጋዜጣዉ ከወጣበት በ15ኛዉ ቀን ከጠዋቱ 3:30 ሰዓት ድረስ ሊዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይችላሉ

7 ጨረታዉ ከወጣበት እስከ 15ኛዉ ቀን ከጠዋቱ 3:30 ተዘግቶ በቀኑ ልክ በ 4:00 ሰዓት ተጫራቾች ራሳቸዉ ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በግልፅ ይከፈታል 15ኛዉ ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለዉ የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል

8 ጨረታዉ አሸንፎ በወቅቱ ዉል ለማያስር የጨረታ አሸናፊ ድርጅት ያስያዘዉ የጨረታ ማስከበሪያ አይመለስለትም

9 መቐለ ዩኒቨርስቲ ዓይደር ኮምፐርሄንሲቭ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ ማብራሪያ ስቁ 034 441 66 72/90 ደዉሎ ማነጋገር ይቻላል

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo