በሃገር መከላኪያ ሚነስቴር የሰሜን ዕዝ ጠቅላላ መምሪያ ለ2008 ዓም በጀት ዓመት አገልግሎት የሚዉሉ ከዚህ በታች የተገለፁትን ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

መከላለያ ሰሜን ዕዝ ጠ/መምርያ

1 ሎት 1 የጀነሬተር መለዋወጫ እቃዎች የማሽነሪ መለዋወጫ እቃዎች

2 ሎት 2 የጽዳት እቃዎች

3 ሎት 3 የህትመት ዉጤቶች

4 ሎት 4 ልዮ ልዩ የባንባ ዕቃዎችና የኤለክትሪክ እቃዎች የኮንስትራክሽን እቃዎች

በሥራዉ የተሰሩ ህገዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸዉና የዘመኑ ግብር የከፈሉ መሆናቸዉን ማቅረብ የሚችሉ ለሚቀርቧዉ ዕቃዎች ኦርጅናል ለመሆናቸዉ ማስረጃ መስጠት የሚችሉ አቅራቢዎችን ይጋብዛል

ተጫራቾች የጨረታዉን ዝርዝር መመርያ እነ ዝርዝር ሰነድ የማይመለስ በተ.ቁ 1: 4 Â ለያንዳንዳቸዉ ብር 100.00 /መቶ ብር/ በተ.ቁ 2: Â እና 3 ለእያንዳንቸዉ ብር 50.00 /ሃምሳ ብር/ በመክፈል ዘወትር በሥራ ሰዓት መቀሌ ኩሓ መንገድ እግር ወንበር አካባቢ ከሚገኘዉ የጠቅላላ መምሪያ ግዥ ቡድን ቢሮ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ የጨረታ ሰነድ በመግዛት በቢሮዉ ወደ ተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እያሰዉቅን ጨረታዉ መስከረም 20/2009 ዓ/ም ከጠዋቱ 3:30 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል መሥሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ Â

ለበለጠ መረጃ 034 41 0750

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo