የኢት ጵያ ኦርተዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የልማት ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን ይትግራይ አህጉር ስብከት ልማት ማስተባበሪያ ፅ/ቤት ለሕምጣሎ አላጀ የመጠጥ ወሃ የአካባቢ ንፅህናና የጤና አጠባበቅ ትምህርት ፕሮጀክት ለሚያከናዉናቸዉ የኮንስርራክሽን ስራ አገልግሎት የሚዉል ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ልዩ ልዩ የኮንስትራክሽን ዕቃዎች ለመግዛት ስ

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የልማትና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮምሽን የትግራይ አህጉረ ስብከት ልማት ማስተባበሪያ ፅ/ቤት

የጨረታ ማስታወቂያ

የኢት ጵያ ኦርተዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የልማት ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን ይትግራይ አህጉር ስብከት ልማት ማስተባበሪያ ፅ/ቤት ለሕምጣሎ አላጀ የመጠጥ ወሃ የአካባቢ ንፅህናና የጤና አጠባበቅ ትምህርት ፕሮጀክት ለሚያከናዉናቸዉ የኮንስርራክሽን ስራ አገልግሎት የሚዉል ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ልዩ ልዩ የኮንስትራክሽን ዕቃዎች ለመግዛት ስለሚፈለገ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት መስፈርቶች የምታሞሉ አቅራቢዎች እንድትወዳደሩ ይጋብዛል::

  1. የእቃ አቅራቢነት ህጋዊ ፈቃድ ያላቸዉ::

  2. የ2006 ዓ/ም ግብር የከፈሉና የዓመት ፍቃድ ያሳደሱ::

  3. ተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይ የሆኑና ያለፈዉ ወር ተእታ የከፈሉበት መረጃ ማቅረብ የሚችሉ

  4. ተጫራቾች የጨረታዉን ሰነድ በማይመለስ 20.00 ሃያ ብር በመግዛት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ 10 አስር ቀናት ዉስጥ የጨረታ ሰነድ መግዛት ይችላሉ::

  5. የጨረታ ማስከበሪያ ብር 5000 /አምስት ሺ ብር / የባንክ ዋስትና ወይም CPO ማቅረብ የሚችሉ::

  6. እቃወቹ ዉል ከተፈፀመ ቀን ጀምሮ በ 7 ሰባት ተከታታይ ቀናት ዉስጥ ሙሉ ለሙሉ ማስረከብ የሚችሉ::

  7. ተሞልቶ የሚቀርበዉ ሰነድ ስርዝ ድልዝ የሌለበትና በድርጅታችን በተዘጋጀዉ የጨረታ ሰነድ ብቻ ተሞልቶ መቅረብ አለበት ይህንን ያላሞላ ከጨረታዉ ይስረዛል::

  8. የጨረታዉ የቴክኒክና ዋናዉና ቅጂ ሰነድ ለየብቻዉ የፋይናንስ ሰነድ ዋናዉና ቅጂ ለየብቻዉ በስም በታሸገ ኢንቨሎፕ ለጨረታዉ በተዘጋጀ ሳጥን ማስገባት ያስፈልጋል::

  9. የጨረታዉ ሳጥን በ 24 /3 /2007 ዓ/ም ከጥዋቱ 3:30 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት 4:00 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ወይም መገኘት የማይችሉ ከሆነ የተሞላ ሰነድ ካቀረቡ በሌሉበት በትግራይ አህጉረ ስብከት ልማት ማስተባበሪያ ፅ /ቤት ይክፈታል::

  10. ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉ ወይም በክፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ::

አድራሻ 05 ቀበሌ ኮነደሚኒየም አጠገብ የኦርቶዶክስ የህፃናት ማሳደጊያ ድርጅት

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo