መከላኪያ ኮንስትራክሸን ኢንተርፕራይዝ ለመቀሌ ሪፈራል ሆስፒታል ግንባታ ፕሮጀክት አዋሽ ካምፕ ፊት ለፊት ለሚገነባዉ የመከላከያ ሪፈራል ሆስፒታል የአጥር ግሪል ብረት ሥራ በጨረታ አወዳድሮ በሳብ ኮንትራት ለማሰራት ይፈልጋል ::

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

መከላኪያ ኮንስትራክሸን ኢንተርፕራይዝ ለመቀሌ ሪፈራል ሆስፒታል ግንባታ ፕሮጀክት አዋሽ ካምፕ ፊት ለፊት ለሚገነባዉ የመከላከያ ሪፈራል ሆስፒታል የአጥር ግሪል ብረት ሥራ በጨረታ አወዳድሮ በሳብ ኮንትራት ለማሰራት ይፈልጋል :: ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለፀዉን መስፈርት ይምትሞሉ ተጫራቾች የእጅ ዋጋ ከዕቃዉ ጋር አስፈላጊነቱ መሳርያ ጋር ይምትሰርበት ዋጋ በማቅረብ እንድትሳተፉ ፕሮጀክቱ ይጋብዛል ::

1 ተጫራቶች በዘረፉ ህጋዊ የስራ ፍቃድ ያላቸውና ከደረጃ ስድስትና ከዝያ በላይ ህጋዊ መብቱን የስራ ግብር የከፈሉ

2 የጨረታ ማስያዥኣ ብር 100,000 00 ብር (CPO) ማስያዝ የሚችሉ በተጨማሪም VAT ተመዝጋቢ መሆናቸዉ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ::

3 የስራ ዝርዝር መግለጫ ከፕሮጀክቱ ፅ/ቤት በመቅረብ ሰነዱን የማይመለስ 200.00 ብር በመክፈል መግዛት ይጠበቅባችዋል::

4 በዘርፉ የመልካም ስራ አፈፃፀም ማስረጃ ከህጋዊ ድርጅት ማቅረብ የሚችሉ

5 ተጫራቶች የሚወዳደሩበት ዋጋ በታሸገ ፓስታ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን 11/3/2007 ዓ/ም ጀምሮ እስከ 20/03/07 ዓ/ ም ከጥዋቱ 3:00 ሰዓት ማስገባት ይጠበቅባችዋል ::

6 ጨረታዉ 20/03/07 ዓ /ም ከጥዋቱ 3:30 ሰዓት ይከፈታል::

7 ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኝ በከፊል ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ለተጨማሪ ማብራሪያ የጨረታ ቦታ አዋሽ ካምፓስ ፊት ለፊት ለሚገነባዉ የመከላከያ ሪፈራል ሆስፒታል

ስልክ 09 36 82 93 32

09 1132312 ይደዉሉ


 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo