የመቀሌ ከተማ እቅድና ፋይናንስ ፅ/ቤት ለተለያዩ ፅ/ቤቶች አገልግሎት የሚዉሉ የተለያዩ ማጎጎዛ አና ላንድ ፊል ሳይት የማስተዳደር Outsourcing Solid Waste በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል::

የመቐለ ከተማ እቅድና ፋይናንስ ጽህፈት ቤት

dየጨረታ ማስታወቂያ

የመቀሌ ከተማ እቅድና ፋይናንስ ፅ/ቤት ለተለያዩ ፅ/ቤቶች አገልግሎት የሚዉሉ የተለያዩ ማጎጎዛ አና ላንድ ፊል ሳይት የማስተዳደር Outsourcing Solid Waste በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል::

በዚሁ መሰረት የሚቀጥሉ መስፈርት የሚያማሉ መወዳደር ይችላሉ::

1 ማንኛዉም በዘርፉ የተሰማራና ብቃት ያለዉ የንግድ ድርጅት ከላይ የተዘረዘሩትን እቃዎች ለማቅረብ የሚችል መወዳደር ይችላል::

2 ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ከ 09/03/ 2007 ዓ/ም ጀምሮ የማይመለስ ብር 50.00 /ሃምሳ/ ብር በመክፈል ከዚህ በታች ከተጠቀሱት አድራሻዎቻችን ማግኘት ይችላሉ::

በኣግአዚ ኦፕሬሽን በሚገኘዉ የመቀሌ ከተማ እቅድና ፋይናንስ ፅ/ቤት ( 1 ፎቅ ቁጥር 034)

3 የጨረታ ሰነዶችን ጨረታዉ ሬድዩ ፋና ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 የስራ ቀናት ከታች በተገለፀዉ ኣድራሻችን በመቅረብ ማግኘት ይቻላል::

4 ተጫራቾች የዘመኑን ግብር የከፈሉበት የታደሰ የንግድ ፍቃድ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ምስክር ወረቀት የአቅራቢነት መለያ ካርድ እንዲሁም የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ( Tin Number) ምስክር ወረቀት 5 ተጫራቾች ፅ/ቤቱ ያቀረበዉ ናሙና ማየት ይኖርባቸዋል ::

6 ተጫራቾች የደረቅ ማጎጎጃና ላንድ ፊል ሳይት የማስተዳደር ስራ ብር 150,000.00 አንድ መቶ ኣምሳ ሺ ብር የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በባንክ የተረጋገጠ (CPO) ማስያዝ ይኖርባቸዋል ::

7 ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸዉን በሁለት ፖስታ ”ኣንድ ኦርጅናል’’ እና አንድ ‘ኮፒ ‘ በሰም በታሸጉ ኢንቨሎፖች እስከ ቀነ 08/02/2007 ዓ/ም ከቀኑ 8:30 ሰዓት በፊት ከላይ በተጠቀሰዉ የፅ/ቤቱ ኣድራሻ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ማስገባት አለባቸዉ::

8 ጨረታዉ በተመሳሳይ ቀነ 30/03/2007 ዓ/ም ከቀኑ 9:00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በፅቤቱ ቢሮ ቁጥር 034 ይከፈታል በተጨማሪም ተጫራቾች ስለ ጨረታዉ ማብራሪያ ከፈለጉ ስልክ ቁጥር 0344406839 /408501 በተጠቀሰዉ ኣድራሻ ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ::

9 ይህ ጨረታ የሚቆይበት ጊዜ ( Validity period) ጨረታዉ ከተከፈተ ቀነ ጀምሮ ቢያንስ ለ 45 የስራ ቀናት የፀና ይሆናል::

10 ፅ/ ቤቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

የመቀሌ ከተማ እቅድና ፋይናንስ ፅቤት ( 1 ፎቅ ቁጥር 034)

The Government of The National State of Tigray Mekelle City Planning and Finance Office

አብ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስቲ ትግራይ ቤት ፅሕፈት ትልምን ፋይናንስን ከተማ መቐለ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo