መቐለ ዩኒቨርስቲ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እቃዎች በግልፅ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

መቐለ ዩንቨርስቲ

በዚህ መሰረት

1 በዘረፉ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ: የቫት ምዝገባ ሰርተፊኬት: የግብርር ከፋይ ምዝገባ ሰርተፊኬት እና የአቅራቢ ምዝገባ ሰርተፊኬት ሊብሬ ኢንሹራንስ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል

2 የቀረበዉ ዝርዝር የቴክኒክ መስፈርት ማሟላት የሚችል

3 ለጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ በባንክ የተመሰከረለት CPO /ስፒኦ/ ወይም የባንክ ዋስትና በመቐለ ዩኒቨርስቲ ስም ማስያዝ የሚችል

ምድብ

የጨረታዉ አይነት

የጨረታ ማስከበሪያ

ሎት-1

የበሰላ ዳቦ

300,000.00

ሎት-2

የእህል ወፍጮ አገልግልት

30,000.00

ሎት-3

የበርበሬ ወፍጮ አገልግሎት

20,000.00

ሎት-4

የእንጀራ መጋገር Â አገልግሎት

50,000.00

ሎት-5

የበርበሬ ለቀማና ማዘጋጀት Â አገልግሎት

20,000.00

ሎት-6

MUSS-46 ይህንፃ ቁጥጥር የማማከርና ከትትል አገልግሎት ሥራ

70,000.00

ሎት-7

MUSS-47 ይህንፃ ቁጥጥር የማማከርና ከትትል አገልግሎት ሥራ

60,000.00

ሎት-8

የህንፃ ዲዛይን አገልግሎት ሥራ

50,000.00

ሎት-9

የኣልጋ ፍራሽና ትራስ

60,000.00

ሎት-10

ጤፍ

500,000.00

ሎት-11

ኣትክልትና ፍራፍሬ

150,000.00

ሎት-12

ያለቀለት ሽሮ

70,000.00

ሎት-13

ዛላ በርበሬ ቅመማ ቅመም

80,000.00

ሎት-14

ሩዝና ማኮሮኒ

50,000.00

ሎት-15

የምግብ ቤት መገልገያ ዕቃዎች

50,000.00

ሎት-16

የፅዳት ዕቃዎች

50,000.00

ሎት-17

የኤሌክትሪክ ዕቃዎች

20,000.00

ሎት-18

የደረቅ ቆሻሻ ማስወገድ የትራንስፖርት አገልግሎት ግዥ

50,000.00

ሎት-19

የደረቅ ቆሻሻ ማስወገድ የትራንስፖርት አገልግሎት ግዥ

50,000.00

Â

4 ማንኛዉም ተጫራች 100.00 /ኣንድ መቶ ብር/ በመክፈል ለዚሁ የተዘጋጀዉ የጨረታ ሰነድÂ ከመቀሌ ዩኒቨርስቲ ዋናዉ ግቢ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳ/ጽ/ቤት መዉሰድ ይችላል

5 ተጫራቾች ከሎት 1 እስከ ሎት 9 ለተዘረዘሩት የጨረታ ዓይነት ጋዜጣዉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15 ኛዉ ቀን 3:30 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ዉስጥ ማስገባት የሚችሉ ሲሆኑ ከሎት 10 እስከ ሎት 19 ለተዘረዘሩት የጨረታ ዓይነቶች ደግሞ ጋዜጣዉ ከወጣበት እስከ 21 ቀን Â 3:30 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ዉስጥ የማወዳደሪያ ሰነዳቸዉ ማስገባት የሚችሉ

6 ከሎት 1 እስክ ሎት 9 ጋዜጣዉ ከወጣበት በ15ኛዉ ቀን ከጠዋቱ 3:30 ሰዓት የጨረታ ሳጥኑ ተዘግቶ በተመሰሳይ ቀን ልክ 4:00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በግልፅ የሚከፈታል ሲሆን ከሎት 10 እስክ ሎተ 19 ለተዘረዘሩት የጨረታ ዓይነቶች ደግሞ ጋዜጣዉ ከወጣበት በ 12ኛዉ ቀን ጠዋት የጨረታ ሳጥኑ ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀል ልክ 4:00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በግልፅ ይከፈታል ከላይ በተገለፁት የጨረታ መክፈቻ ቀኖች 15 ኛዉ እና 21 ኛዉ ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለዉ የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል

7 በጨረታ አሸንፎ በወቅቱ ወል ለማያስር የጨረታ አሸናፊ ያስያዘዉ የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ (CPO) አይመለስለትም

8 ዩኒቨርስቲዉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብተ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ መብራሪያ በስልክ ቁጥር 034 441 47 84 ደዉሉ ማነጋገር ይቻላል

የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ጽ/ቤት

ቢሮ ቁጥር C21-201 ስልክ ቁጥር 0344414784 ፓሣቁ 231 እንዳየሱስ ግቢ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo