የትግራይ ልማት ማህበር በመቀሌ ከተማ ቀላሚኖ ልዩ ደረጃ ትምህርት ቤት ኣንድ ባለሁለት ፎቅ የመማሪያ ህንፃ እንዲሁም ኣንድ ባለሁለት ፎቅ የተማሪዎች ዶርሚቶሪ ለማስራት ይፈልጋል

የትግራይ ልምዓት ማሕበር

በዚህ መሰረት

1 ደረጃዉ GC/BC-3 : ከዝያ በላይ የሁኑ የ2008 ዓ/ም የስራ ግብር የከፈሉ: የኮንስትራክሽን ፍቃዳቸዉና የንግድ ስራ ፈቃዳቸዉ ያሳደሱ : በኮንስትራክሽን ኣቅራቢነት ሰርትፍኬት ያላቸዉ : የቫት ሰርተፍኬት : የቲን ሰርትፍኬትና የመጨረሻ ወር የቫት ዲክላሬሽን የሚቀርቡ

2 የጨረታዉ ማስከበሪያ ዋስትና በኢትዩጰያ ብሄራዊ ባንክ ከተፈቀደላቸዉ የታወቁ ባንኮች 500, 000.00 (ኣምስት መቶ ሺ ብር) Â ብሲፒኦ ብቻ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

3 ተጨጫራቾች ለሚሰሩት የህነፃ ፕሮጀክት ሳይት ከተረከቡበት ቀን ጀምሮ በ730 (ሰባት መቶ ሰላሳ) ተከታተይ ቀናት አጠናቆ ማስረከብ የሚችሉ

4 የጨረታዉ ዶክመንት 08/11/2008 ዓም ጀምሮ እስከ 28/11/2008 ዓም አስፈላጊዉን ዶክመንት በመያዝ የማይመለስ ብር 500 (ኣምስት መቶ) በመክፍል ከትግራይ ልማት ማህበር ዋና ፅቤት ቢሮ ቁጥር 435 መዉሰድ ይችላሉ

5 የጨረታዉ ሰነድ በተጫራቾች መመርያ መሰረት ተሞልቶ ቴክኒካልና ፋይናንሻል ዶክመንቶች ኦርጅናሉና ሁለት ፎቶ ኮፒዎች ሲፒኦ ለየብቻቸዉ በሰም ታሽጎዉ በአንድ ትልቅ ፖስታ ዉስጥ ተከተወና በላይ ላይ ለሚጫረቱት ፕረጀክት ስም በሚታይ ቀለም ፅፈዉ በሁሉም ዶክመንት ላይ ተፈርሞበትና ( አጠቃላይ ላይ ተፈርሞበትና ህጋዊ የሆነ ማህተም በመምታት እስከ 28/11/2008 ዓም ከቀኑ 8:30 ሰዓት በትግራይ ልማት ማህበር ዋናዉ ፅ/ቤት ለዚሁ አገልግሎት የተዘጋጀዉ ሳጥን ዉስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል

6 ጨረታዉ ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸዉ ባሉበት 28/11/2008 ዓ/ም ከቀኑ 9:00 በተጠቀሰዉ ቦታ ይከፈታል

7 ኣስሪዉ ፅ/ቤት የተሻላ መንገድ ካገኘ በጨረታዉ ኣይጋደድም

8 ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 034 440 68 40 መጠየቅ ይቻላል

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo