በመቐለ የኒቨርሲቲ ዓይደር ስፔሻላይዝድ ኮምፕሬሃንሲቭ ሆስፒታል ለ2009 ዓም በጀት ዓመት አገልግሎት የሚዉሉ የተለያዩ የምግብ ግብኣቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

መቐለ ዩንቨርስቲ

በዚሁ መሰረት

1 በዘረፉ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለዉ :እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፊኬት /ቫት/ ማሰረጃ ማቅረብ የሚችል: የግብር ከፋይ ምስክር ወረቀት ቲን: የአቅራቢዎች ምስክር ወረቀት ወይም በኤጀንሲ ዌብሳይት በቅራቢነት መሰረት የተመዘገበ እና በቀረበዉ ዝርዝር ስፔስፊኬሽን መሰረት ማቅረብ የሚችል

2 ለጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ

ሎት A:ለአትክልት ፍራፍሬ በኮሌጁ ስም የጨረታ ማስከበሪያÂ በሁኔታ ያልተመሰረተÂ ባንክ ጋራንቲ ወይም በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ብር 10,000

ሎት B:ለበሰለ ዳቦ በኮሌጁ ስም የጨረታ ማስከበሪያÂ በሁኔታ ያልተመሰረተÂ ባንክ ጋራንቲ ወይም በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ብር 10,000

ሎት C:የተለያዩ የወጥ ግብዓቶች በኮሌጁ ስም የጨረታ ማስከበሪያÂ በሁኔታ ያልተመሰረተÂ ባንክ ጋራንቲ ወይም በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ብር 10,000

ሎት D:የተለያዩ ጥራጥሬና ነጭ ጤፍ አንደኛ ደረጃ በኮሌጁ ስም የጨረታ ማስከበሪያÂ በሁኔታ ያልተመሰረተÂ ባንክ ጋራንቲ ወይም በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ብር 15,000

3 ማንኛዉም ተጫራቾች የማይመለስ ብር 50.00 /ሃምሳ ብር/ በመክፈል የተዘጋጀዉ የጨረታ ሰነድ መዉሰድ ይችላል

5 ማንኛዉም ተጫራች ለዚሁ ጨረታ የተዘጋጀዉን የጨረታ ሰነድ ከመቀሌ ዩኒቨርስቲ ዓይደር ኮምፕርሄን ቭ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ግቢ ግዢ ንብረት እና ፋይናንስ ፅቤት መዉሰድ ይችላል

6 ጨረታዉ ጋዜጣዉ ከወጣበት በ15ኛዉ ቀን ከጠዋቱ 3:30 ሰዓት ድረስ ሊዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይችላሉ

7 ጨረታዉ ከወጣበት በ 15ኛዉ ቀን ከጠዋቱ 3:30 ተዘግቶ በቀኑ ልክ በ 4:00 ሰዓት ተጫራቾች ራሳቸዉ ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በግልፅ ይከፈታል 15ኛዉ ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለዉ የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል

8 ጨረታዉ አሸንፎ በወቅቱ ዉል ለማያስር የጨረታ አሸናፊ ድርጅት ያስያዘዉ የጨረታ ማስከበሪያ አይመለስለትም

9 መቐለ ዩኒቨርስቲ ዓይደር ኮምፐርሄንሲቭ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ ማብራሪያ ስቁ 034 441 66 72/90 ደዉሎ ማነጋገር ይቻላል

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo