የኢትጸያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን መቀሌ ቅጽ/ቤት ድርጅቶችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ የሚከተሉትን ዕቃዎች ግዥ መፈፀም ይፈልጋል::

የኢትዮጸያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን

የኢትጸያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን መቀሌ ቅጽ/ቤት ድርጅቶችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ የሚከተሉትን ዕቃዎች ግዥ መፈፀም ይፈልጋል::

  • ሎት አንድ የጽህፈት ዕቃዎች

  • ሎት ሁለት የጽዳት ዕቃዎች

  • ሎት ሦስት የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች

  • ሎት አራት የቢሮ መገልገያ ዕቃዎች

  • ሎት አምስት የደንብ ልብስ ዕቃዎች

በጨረታዉ ለመሳተፍ የሚፈለጉ ድርጅቶች የሚከተሉትን መስፈርቶ ማሞላት ይጠበቅባችዋል

1 ህጋዊ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸዉና የዘመኑ ግብር የከፈሉ::

2 የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ባዘጋጀዉ የዕቃና አገልገሎት አቅራቢዎች ዝርዝር ዉስጥ የተካተቱ::

3 ግብር የመክፈል ግዴታዉን የተወጡ መሆኑን የሚያረጋግጥ በግብረ አስገቢዉ ባለሥልጣን የተሰጠ ማስረጃ ማቅረብ::

4 ለተጨማሪ እሴት ታክሲ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆኑን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት::

5 የጨረታ ማስከበሪያ ለሎት አንድ ብር 5000.00 : ለሎት ሁለት ደግሞ ብር 3000. 00 : ለሎት ሦስት እና ለሎት አራት ብር 10, 000 .00 : እና ለሎት አምስት ብር 3000.00 ለእያንዳንዳአዉ በባንክ በተመሠከረለት ቼክ (C.P.O) ወይም በሁኔታዎች ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ጋራንት ከጨረታ ሰነዱ ጋር አያይዞ ማቅረብ::

6 ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብረ 5000 ሃምሳ ብረ በመክፈል ይህ ማስተወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ጨረታዉ መክፈቻ ቀን ድረስ ደደቢት ማይክሮ ፋይናንስ አጠገብ የሚገኘዉ የትግራይ ኣካል ጉዳተኞች ማህበር ህንፃ ከሚገኘዉ የቅጽቤቱ የግዥ ፋይናንን ና ንብረት አስተዳደር ብዱን ኣንደኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 24 በማቅረብ መግዛት ይችላሉ::

7 ተጫረቾች የሚወዳደሩበት ዋጋ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ በማድረግ::

ጥቅምት 26/2007 ዓ/ም ከጥዋቱ 4: 00 ሰዓት በፊት ለዚሁ በተዘጋጀዉ ሳጥን ዉስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል ጨረታዉም በዚሁ ዕለት ከጥዋቱ 430 በመስሪያ ቤቱ አድራሻ ሁለተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 34 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኝበት ይከፈታል::

8 የጨረታዉ አሸናፊ የመልካም ሥራ አፈፃፀም ዋስትና 10% (አስር በመቶ) CPO በማስያዝ ከመቤቱ ጋር ዉል ይፈራረማል::

9 መቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ::

ስልክ ቁጥር 0344405023 / ፋክስ 0344407309


 


 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo