የኢትዩጰያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የሰሜን ሪጅን ዋና ቢዝነስ ቢሮ በዲስትሪክቶች በኩል ለሚከናወኑ ሥራዎች ለማፋጠን እና የደንበኞች ቅሬታ በጊዜዉ ለመፈታት አካያ ያለዉ መኪና ችግር ለመቅረፍ የተወሰነ መከራየት ኣስፈላጊ ሆነበታል ስለሆነም እነኚህ ሥራዎች ለማከናወን የሚያገለግል ኣይሱዝ በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል

የኢትዮጽያ ኤሌክትሪክ ኋይል

ተቁ

የተሽከርካሪዉ ዓይነት

የሚፈለጉ የተሽከርካሪ ብዛት

የሚጠበቅበት የስራ ድርጅት

የሚዘጋበት ቦታ

ማብራርያ

1

ኣይሱዝ

2

ምሰሶ : ሰራተኞችና ማንኛዉም ለስራ የሚፈልግ ዕቃ ለማመላለስ

በሰሜን ሪጅን ሥር ያሉት ዲስትሪክቶች በሙሉ እየተንቀሳቀሰ የሚሰራ

35 ኩንታል የመጫን ኣቅም ያላት በናፍጣ የምትሰራ

Â

1 ተጫራቾች በዘረፉ የተሰማሩና የዘመኑ ግብር የከፈሉበትን የታደሰ ንግድ ፈቃድ ዓመታዊ የቴክኒካል ምርመራ ያከናዉንበትን እና የተሽከርካሪዎች የኢንሹራንስ ዋስትና ማስረጃ ማቅረብ አለባቸዉ ያላቸዉ

2 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ለጨረታ እንዲያቀርቡት የተሽከርካ ብዛት ማለትም 1/አንድ ተሽከርካሪ የሚቀርቡ ከሆነ 5,000 /አምስት ሺ ብር ሁለት ተሽከርካሪዎች የሚቀርቡ ከሆነ 10,000 /አስር ሺ ብር/ 3 ሰወስት ተሽከርካሪዎች የሚቀርቡ ከሆነ 15000 /አስራ አምስት ሺ ብር/ Â ማቅረብ ያለባቸዉ ሲሆን በመስራቤታችን ስም CPO ብቻ ማስራት አለባቸዉ

3 ድርጅቱ የዘጋጀዉን የጨረታ ሰነዱ የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ ብር ብቻ/ በመክፈል ከዚህ በታች ከተጠቀሰዉ ኣድራሻ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 Â በስራ ቀናት በኢትዩጰያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የሴሜን ሪጅን ፅ/ቤት በዋየር

  • ቢዝነስ ቢሮ ቁጥር 202
  • ፖስታ ሳጥን ቁጥርÂ 472
  • ፋክስ ቁጥርÂ 0344 406477
  • የስልክ ቁጥርÂ 0344 409568
  • መቀሌ ትግራይ ኢትዩጰያ

03 ቀበሌ እንዳማሪያም በተክርስትያን አጠገበማግኘት ይችላሉ

4 ተጫራቾች የሚወዳደሩባቸዉ ሰነድ በሰም በታሸገ ፖስታ በማድረግ ጨረታ ቁጥር ሰ/ሪ/ዋ/ቢ003/2008 ዓም የሚል ምልክታ በማድረግ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ዕለት ኣንስቶ በተከታታይ 15 የስራ ቀናት በተዘጋጀዉ የጨረታ ኦርጅናል ኮፒ በመፃፍ ከቀኑ 8:00 ሰዓት ከ ኢትዩጰያ ኤሌክትሪክ የሰሜን ሪጅን ፅቤት ማስገባት ይኖርባቸዋል :: ቀናት የመጨረሻ ቀን ከቀኑ 8:00 ሰዓት ታሽጎ ካለይ በተጠቀሰዉ ኣድራሽ 8:30 ይከፈታል የመክፈቻ በሄራዊ በዓል ወይም ቅዳሜ ና እሁድ ከሆነ የሚጠቀጥል የስራ ቀን በተመሳሰይ ሰዓት ይከፈታል

5 ሪጅኑ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉÂ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo