የኢትዮጽያ ንግድ ባንክ አግአዚ ቅርንጫፍ 1 አገልግሎት የሰጡ ጎማዎች 2 አገልግሎት የሰጡ ወንበሮች ጠረዛዎች

የኢትዩጵያ ንግድ ባንክ

የጨረታ ማስታወቂያ

የኢትዮጽያ ንግድ ባንክ አግአዚ ቅርንጫፍ

  1. አገልግሎት የሰጡ ጎማዎች

  2. አገልግሎት የሰጡ ወንበሮች ጠረዛዎች

ለመሸጥ ስለተፈለገ ለመጫረት የምትፈልጉ ተጫረቶች ዕቃዎችን የምገዙበት ዋጋ በሰም በታሸገ ፖስታ በኣግኣዚ ጎዳና ቅርንጫፍ ማስገባት ትችላላችሁ::

ማሳሰቢያ

  • ጨረታዉ የሚገባበት ቀን ከጥቅምት 11 ቀን 2007 ዓ/ም እስከ ጥቅምት 18 ቀን 2007 ዓ/ም በሥራ ሰዓት::

  • ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን ጥቅምት 19 ቀን 2007 ዓ/ም::

  • ጨረታዉ የሚካሂድበት ቦታ ቅርንጫፍ ቅጥር ግቢ ዉስጥ::

  • ንብረቶቹ በሥራ ሰዓት ማየት ይችላል::

  • ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በጨረታዉ አይገደድም::

የኢትዮßያ ንግድ ባንክ ኣግአዚ ጎዳና ቅርንጫፍ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo