ከኢትዩßያ ንግድ ባንክ ጃንተከል ቅርንጫፍ ተበዳሪ የሆኑት አቶ አብርሃም ብርሃኑ ገ እየሱስ የተበደሩትን ገንዘብ በብድር ዉሉ መሠረት በወቅቱ መመለስ ባለመቻላቸዉ ለብድሩ መክፈል በመያዣነት የሰጡትን በባለቤታቸዉ በወ/ሮ ሂወት ተወልደ መሃሪ ስም የተመዘገበ እና የመረጋገጫ ሰነድ ቁጥር 19990/ 01/ 7285 ተመዝገቦ የሚገኘዉን በመቀሌ ከተማ ወረዳ ሰሜን ቀበሌ 11 የቤት ቁጥር አዲ

የኢትዩጵያ ንግድ ባንክ

የኢትዩያ ንግድ ባንክ ጎንደር ዲስትሪክት

የጨረታ ማስታወቂያ

ለመጀመሪያ ጊዜ ለሓራጅ የቀረበ

ከኢትዩßያ ንግድ ባንክ ጃንተከል ቅርንጫፍ ተበዳሪ የሆኑት አቶ አብርሃም ብርሃኑ ገ እየሱስ የተበደሩትን ገንዘብ በብድር ዉሉ መሠረት በወቅቱ መመለስ ባለመቻላቸዉ ለብድሩ መክፈል በመያዣነት የሰጡትን በባለቤታቸዉ በወ/ሮ ሂወት ተወልደ መሃሪ ስም የተመዘገበ እና የመረጋገጫ ሰነድ ቁጥር 19990/ 01/ 7285 ተመዝገቦ የሚገኘዉን በመቀሌ ከተማ ወረዳ ሰሜን ቀበሌ 11 የቤት ቁጥር አዲስ G+1 ለመኖሪያ የሚሆን የቦታዉ ስፋት 140 ካሜ የሆነዉን በግምት መነሻ ብር 779 ,579. 82 (ሰባት መቶ ሰባ ዘጠኝ ሺ አምስት መቶ ሰባ ዘጠኝ ብር ከሰማኒያ ሁለት ሳንቲም ) ህዳር 10 ቀን 2007 ዓ/ም ከጥዋቱ 3-6 ሰዓት ባንኩ በአዋጅ /ቁ 97/ 90 እና 216/ 92 በተሰጠዉ ስልጣን መሠረት በግልፅ ሐራጅ ጨረታ ለመሸጥ ይፈልጋል::

ስለዚህ ቤቱን በጨረታ ለመግዛት የሚፈልግ ማንኛዉም ግለሰብ ወይም ድርጅት በጨረታዉ ቀን በመገኘት መጫረት ይችላሉ::

ማሳሰቢያ-:

1 ተጫረቾች ለጨረታ ሲቀርብ የቤቱን ግምት መነሻ 1/4ኛ (ሃያ አምስት ፐርሰንት) በኢትዩያ ንግድ ባንክ ጃንተከል ወይም መቀሌ ቅርንጫፍ በሲፒኦ ማስያዝ ወይም በጨረታዉ ቀን በጥሬ ገንዘብ ይዘዉ መቅረብ አለባቸዉ::

2 በጨረታዉ የተሸነፉ ሰዎች ለጨረታ ያስያዙት ገንዘብ ወዲያዉኑ ይመለስላቸዋል::

3 የጨረታዉ አሸናፊ ቀረዉን ገንዘብ በ 15 (በእስራ አምስት) ተከታታይ ቀናት ዉስጥ አጠቃለዉ መክፈል አለባቸዉ ባይከፍሉ ግን የሐራጅ ዉጤቱ ተሰርዞ ያስያዙት ገንዘብ አይመለሰም ባንኩም ቤቱን እንደገና በጨረታ የመሸጥ መብቱ የተጠበቀ ነዉ::

4 ጨረታዉ የሚካሄደዉ በመቀሌ ከተማ ቤቱ በሚገኝበት ቦታ ነዉ::

5 ባንኩ በብድር መመሪያ መሠረት የሚጠይቀዉን መስፈርት አማልቶ ለሚቀርብ የጨረታ አሸናፊ ብድር የሚገኝበትን ሁኔታ ሊያመቻች ይችላል::

6 በሽያጭ ላይ የተጨማሪ እሴት ታክስ የሚታሰብና ገዥ የሚከፍል መሆኑን እንገልፃለን::

7 ዝረዝር መረጃ ለማግኘት ወደ ኢትዩßያ ንግድ ባንክ ጎንደር ዲስትሪክት ጽቤት ወይም ጃንተከል ቅርንጫፍ በኣካል በመምጣት መጠየቅ ወይም በስልክ ቁጥር 0581114026 , 0581110261 , 0581112444 ደዉሎ መጠየቅ ይቻላል::

8 ባንኩ የተሻለ አማራጭ መንገድ ካገኘ ጨረታዉን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ ::

ማስታወቂያዉን ጥቅምት 6 ቀን 2007 ዓም ከወጣዉ አዲስዘመን ጋዜጣ ማየት ይችላሉ::


 


 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo