ሞሓ የለስላሳ መጠጦች ኢንዱስትሪ ፋብሪካ የተጋቡ እና ያገለገሉ ልዩ ልዩ ዕቃዎች በጨረታ ለመሸጥ ይፈልጋል

ሞሃ የስላሳ መጠጦች ኢንዱስትሪ S,C

ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተካታታይ የስራ ቀናት ዉስጥ ኣክሱም ሆቴል ፊት ለፊት በሚገኘዉ መቐለ ፔፕሲኮላ ፈብሪካ ፋናንስ መምርያ ቢሮ ቁጥር 15 እየቀረቡ ብር ሃምሳ ከፍለዉ ሠነድ በመዉስድና ዕቃዎቹ በመመልከት የሚገዙበት ዋጋ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ በማድረግ ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀዉ ዉስጥ በመከተተት መወዳደር ይችላሉ

ጨረታዉ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10 የስራ ማለትም ግንበት 12/2008 ዓ/ም ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ከቀኑ 9:00 ሰዓት በግዢ እነ ክምችት መምርያ ቢሮ ዉስጥ ይከፈታል

ድርርጅቱ የተሻለ ኣመራጭ ካገኘ በጨረታዉ አይገደድም

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo