ለዩኒቨርስቲችን ተማሪዎች እና ማህበረሰብ አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ የአገልግሎትና የንግድ ቤቶች በዘርፉ ከተሰማሩ አቅራቢዎች በማወዳደር አገልግሎት ለመግዛት ተፈልገዋል :: ስለሆነም አቅም ያላቸው በዘርፉ የተሰማሩ አቅራቢዎች በናንተ በኩል ጥሪ ተደርጎ ከዩኒቨርስቲያችን ዋናው ግቢ ከ21/12/2016 ዓ/ም እስከ 30/12/2017 ከጥዋቱ 3:30 የመወዳደርያ ሰነድ እንዲወስዱ እንዲደረግልን እየጠየቅን ሰነዱ ነሃሴ 30/2017 ዓ/ም በመቐለ ዩኒቨርስቲ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር C21-201 የሚከፈት ይሆናል ::
- ሶፍትዌርና ኔትዎርክ (23)
- ኮንስትራክሽን (205)
- ኤሌትክትሮኒክስና ኣይሲቲ እቃዎች (484)
- የሂሳብ ኣያያዝና ኦዲት ማድረግ (59)
- ግብርና (167)
- የግንባታ እቃዎች (382)
- ፅዳትና የንፅህና እቃዎች (199)
- ማማከር (31)
- ትምህርትና ስልጠና (25)
- ኤሌክትሪካልና ኤሌክትሮ መካኒካል (339)
- ምግብና መጠጥ (112)
- እግድ (21)
- ፈርኒሽንግና ፊክስቸር (8)
- ፈርኒቸር (194)
- ጤና (40)
- የላብራቶሪ እቃዎች እና ኬሚካል (172)
- ጥገና (53)
- የህክምና ዕቃዎች (52)
- ፎቶግራፍና ፊልም (6)
- የህትመት ስራዎች (97)
- የማስታወቅያ ስራዎች (9)
- ኪራይ (170)
- ሽያጭ (263)
- የጥበቃ ስራዎችና ሰኪዩሪቲ (30)
- የተሽከርካሪ መለዋወጫ እቃዎች (69)
- ጨርቃ ጨርቅና የቆዳ ውጤቶች (143)
- የትራንዚትና መጓጓዠያ ኣገልግሎት (96)
- የተሽከርካሪና ከባደ ማሽነሪ (165)
- ኣልሙኒየም፡ መስትዋትና የብረታ ብረት ስራዎች (78)