ደደቢት ማይክሮ ፋይናንስ ለድርጅቱ አገልግሎት የሚዉሉ የተለያዩ የቢሮ ዕቃዎች:ጀነሬተሮች: ኤሌክሮኒክስና: የመኪና ጎማዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

ደደቢት ብድርና ቁጠባ ተቋም

ስለሆነም በዚህ ጨረታ መወዳደር የምትፈልጉ ድርጅቶች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መመዘኛዎች የምታሟሉ መወዳደር ወይም መጫረት የምትችሉ መሆናቹን እንገልፃለን

1 ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቹ : የ2008 ዓ/ም ግብር የከፈላችሁ መሆናችሁ እና የተጨማሪ እሴት ታክስ /VAT/ የተመዘገባችሁ መሆናችሁን ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

2 ተጫራቾች ከምታቀርቡት ጠቕላላ ዋጋ 2% የጨረታ ማስከበሪያ CPO ማስያዝ ይኖርባቸዋል

3 የጨረታዉ ደኩሜንት በፖስታ በታሸገ እንቨሎፕ ለዚህ የተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ገቢ የሚደረገዉ ይህ ማስታወቂያ ከወጠባት ከመጋቢት 28/2008 ጀምሮ እስከ ሚያዝያ 14/2008 ሁሉ ጊዜ ገቢ በስራ ሰዓት እስከ ከጥዋቱ 3:00 ሰዓት ባለዉ ጊዜ ገቢ ማድረግ ይምትችሉ መሆናችሁ Â

4 ጨረታዉ የሚከፈትባት ሚያዝያ 14/2008 ዓ/ም ከጥዋቱ 3:30 ሰዓት በደደቢት ማ/ፋናንስ ዋናዉ መ/ቤት መቐለ ተጨራቾች ራሳቸዉ ወይም ህጋዊ ወኪል በተገኙበት ይከፋታል

5 ዝርዝር የጨረታ ደኩመንት ብር 100 በመክፈል በደደቢት ማይክሮ ፋይናንስ 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 409 መግዛት እንደምትችሉ

6 ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካጋኘ በከፊል ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0344410250 ደዉሉዉ ማረጋገጥ የምትችሉ መሆናችሁን እናሳስባለን

Â

Â

Â

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo