በትግራይ ክልል ትግራይ መገናኛ ብዙኃን ኤጀንሲ ግዥና ንብረት ኣሰተዳደር ለ2016 በጀት አመት የሬድዮና ብሮድካስት ተዛማጅ እቃዎች በሀገር ኣቀፍ ደረጃ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

የትግራይ ህዝብ ብዙሃን መገናኛ ድርጅት

የጨረታ ማስታወቂያ

ጨረታ ቁጥር -6-

በትግራይ ክልል ትግራይ መገናኛ ብዙኃን ኤጀንሲ ግዥና ንብረት ኣሰተዳደር ለ2016 በጀት አመት የሬድዮና ብሮድካስት ተዛማጅ እቃዎች በሀገር ኣቀፍ ደረጃ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

በዚህ ጨረታ ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች የሚከተሉትን መስፈርቶች ማሟላት ኣለባቸው።

➢ የ2016 ዓ/ም ህድሳት የተደረገለት ንግድ ፍቃድ የኣቅራቢነት ምዝገባ ሰርቲፊኬት ቫት ምዝገባ ምስክር ወረቀት የጥር ወር 2016ዓ/ም ቫት ዲክላሬሽን ቲን ምዝገባ ወረቀት ማቅረብ ኣለባቸው

➢ መስፈርቶቹን የሚያሟሉ ሁሉም ተጫራቾች ይህ ጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 15 (ኣስራ አምስት ) ቀናት ውስጥ የማይመለስ 200.00 (ሁለት መቶብር) በመክፈል የጨረታ ሰነድ ከትግራይ መገናኛ ብዙኃን ኤጀንሲ ግዥና ንብረት ኣሰተዳደር ቢሮ ቁጥር 106 ከቀን 21/09/2016 ዓ/ም እስከ 05/10/2016ዓ/ም ከቀኑ እስከ 11:30 ድረስ በስራ ሰአት ሰነዶችን መግዛት ትችላላቹ ።

➢ ጨረታ የሚዘጋበት የመጨረሻ ቀን 06/10/2016ዓ/ም ከጥዋቱ 4:00 ሰኣት ላይ ተዘግቶ ሁሉም ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በተመሳሳይ ቀን 06/10/2016ዓ/ም ጥዋት 4:30 ቢሮ ቁጥር 106 ይከፈታል።

➢ የጨረታ ማስከበርያ ዋስትና/ በተጫራቶች ምርጫ ከሚከተሉት ዓይነቶች አንዱ ሊሆን ይችላል።

ሀ በሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የባንክ ዋስትና፣

ለ. በማይሻር ሌተር ኦፍ ክሬዲት የቀረበ ዋስትና፣

ሐ በአገር ውስጥ ባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ወይም የክፍያ ትዕዛዝ ሁኖ 50,000.00(ሃምሳ ሺብር) ማስያዝ ኣለባቸው።

➢ የሚያሰፈልጉት የደኩመንት ብዛት ፋይናንሻል ኦርጅናል ደኩመንት ከነ ኮፒ ለየብቻቸዉ በፖስታ በማሸግ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸዉ::

➢ ተጫራቾች በጨረታ ሰነዱ ውስጥ ያሉትን ቅፆች በትክክል በመመላት በያንዳንዱ የሰነዱ ቅፅ ፈርማ እና የድርጅቱ ማሕተም ማድረግ ኣለባቸው።

➢ ድርጅታችን ትግራይ መገናኛ ብዙኃን ኤጀንሲ ይህ ጨረታ በማንኛውም ግዜ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ይሁን በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ኣድራሻ-ትግራይ መቐለ

ትግራይ መገናኛ ብዙሃን ኤጀንሲ

ቢሮ ቁጥር ----106 ግዥና ንብረት ኣስተዳደር

ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 0342406380 ፋክስ ቁጥር 2510344402

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo