ካዛ የካፒታል እቃዎች ፋይናንስ ንግድ ስራ አክስዩን ማህበር በ2008 ዓ/ም በጀት ዓመት ከታች የተዘረዘሩትን ማሽኖች እቃዎች በጨረታ አወደድሮ መግዛት ይፈልጋል

ካዛ ካፒታል እቃዎች ፋይናንስ ንግድ ስራ ኣክስዩን ማህበር
  • ሎት 1 Different Concert mixers with KAMA Welding Generator Machine Material
  • ሎት 2 የማተኔላ ማሽኖች
  • ሎት 3 የእንጨት ስራ ማሽን /Combination Wood Work Machine
  • ሎት 4 የኬክ : የዳቦና የብስኩት መስርያ ማሽኖች የዘይት ማጣሪያ ማሽን
  • ሎት 5 የክሪሸር ማሽን የጨርቃ
  • ሎት 6 ጨርቅ ልብስ ስፌት መሳርያ ማሽኖች
  • ሎት 7 የዘይት ማጣርያ ማሽን
  • ሎት 8 Digital printer
  • ሎት 9 የወርቅ ማሽን
  • ሎት 10 የኦቸሎኒ /የለዉዝ/ ማሽንበግልፅ ጨረታ

በዚህ መሰረት ጨረታዉን ለመወዳደር የምትፈልጉ ድርጅቶች

1 በዘርፉ አግባብነት ያለዉ የ2008 ዓ/ም የታደሰ ንግድ ፈቃድና ቲን(TIN) ያላቸዉ ቫት የተመዘገቡ ንዲሁም በአቅረቢች ዝርዝር ዉስጥ መመዝገባቸዉ ማረጋገጫ ፎቶ ኮፒ የሚቀርቡና ከሽያጭ ባኃላ የጥገና ኣገልግሎት /after sales service/ ሊሰጡ የሚችሉ

2 ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ኣየር ላይ ከዋለበት ቀን ከመጋቢት 19/2008 ዓ/ም ጀምሪ እስከ ሚያዝያ 4/08/2008 ዓ/ም የማይመለስ ብር 50.00 /ሓምሳ ብር/ በመክፈል ጨረታ ሰነድ ከካዛ የካፒታል ዕቃዎች ፋይናንስ ኣክስዩን ማህበር ደደቢት ማይክሮ ፋይናንስ 3ኛ ፎቕ በሚገኘዉ ህንፃ ቢሮ ቁጥር 02 ድረስ በመምጣት መግዛት ይችላሉ

3 የጨረታ ማሰከበሪያ የጨረታዉ ጠቅላላ ዋጋ 2% በባንክ የተረጋገጠ ቼክ : CPO: ወይም የባንክ ዋስትና ማስያዝ የሚችሉ የጨረታዉ ጠቅላላ ዋጋ 2 % ያላስያዝ ተጫራች ከዉድድር ዉጭ ይደረጋል

4 ጨረታዉ ሚያዝያ 4/2008 ዓ/ም 3:30 ተዘግቶ ብተመሳሳይ ቀን ጧት 4:00 ሰዓት ተጫራቾች ወም ወኪሎቻቸዉ በተገኙት ከላይ በተጠቀሰዉ ቢሮ ቁጥር 13 የግዥና ንብረት አስተዳደር ድቪዥን የሚከፈት ሲሆን ዘግይቶ የመጣ ጨረታ ሰነድ ተቀበይነት አይኖረዉም

5 ተጫራቾች ፋይናንሻል ሰነድና ቴክኒካል ሰነድ ለየብቻዉ በስም በታሸገ ኢንቨሎፕ ከኦርጅናል ሰነድ በተጨማሪ አንድ ኮፒ በማድረግ የማጫረተዉን ሎት ቁጥር በመጥቀስ በካዛ የካፒታል ዕቃዎች ፋይናንስ አክስዩን ማህበር ደደቢት ማይክሮ ፋይናንስ 3ኛ ፎቅ በሚገኘዉ ህንፃ ቢሮ ቁጥር 13 የግዠና ንብረት አስተዳደር ድረስ በመምጣት ለዚሁ የተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ማስገበባት ይችላሉ

6 ይህ ጨረታ ፀንቶ የሚቆይበት ግዚ ጨረታዉ ከተከፈተበት በጓላ ለ45 ቀናት የፀና ይሆናል

7 በዘህ ጨረታ አሸናፊ የሆኑት ድርጅቶች ካሸነፉት ጠቅላላ ዋጋ 10% በባንክ የተረጋገጠ ቼክ ሲፒኦ በማስያዝ ከሸነፈበት ጊዜ በሶሰት ቀናት ዉስጥ ዉል መፈረም አለባቸዉ

8 አሸናፊ የሆነ ድርጅት ያሸፋቸዉ ዕቃዎች በ 45 የስራ ቀናት ዉስጥ በራሱ ትራንስፖርት (ሎት 1) እና (ሎት 2) መቀሌ ድረስ : (ሎት 3) ዓዲግራት ከተማ : (ሎት 4) መቀለ : (ሎት 5) ሁለት መቀለ : 1 አድዋ ከተማ : አንድ ፋፂ ከተማ : አንድ ዕዳጋ ዓርቢ :ሎት (6 )መቀለ ከተማ እና ኩሓ ከተማ: ሎት (7) ኣክሱም ከተማ ሎት (8) ኣንድ ዓድዋ ከተማ: ኣንደ ኣክሱም ከተማ :ሎት (9) ወቅሮ ከተማ :ሎት (10) መቀለ ድረስ እንድ አስፈላጊነቱ ተጫረቾች በራሳቸዉ ወጪ ትክለዉና ለተጠቃሚዎች ማስረከብ ይጠበቅባቸዋል

9 ተጫራቾች ለሚያቀርቡት ንብረት በእንግሊዝኛ የተዘጋጀ ማንዋል ማቅረብ ቢያንስ የኣንድ ኣመት ከሽያጭ በኃላ ዋስትና የመስጠት ግዴታ አለባቸዉ

10 ግዥ ፈፃሚዉ አካል ጨረታዉን እንደ አስፈላጊነቱ 20% የመጨመር ወይም የመቀነስ መብት አለዉ

11 ቢሮዉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ መረጃ : ካዛ ካፒታል እቃዎች ፋይናንስ ንግድ ስራ ኣክስዩን ማህበር

ስልክ ቁጥር 0342400081/82 ደዉሉዉ መጠየቅ ይችላሉ

Â

Â

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo