የመቐለ ኣሉላ አባነጋ አለም አቀፍ ኤርፖርት አስተዳደር በመቀልና በኣከሱም ኤርፖርቶች የተለያዩ ግንበታዎች ለማሰራትናእንዲሁም የተላያዩ ቅርፃ ቅርፅችና ያገለገሉ እቃዎች ባሉበት ሆኔታ ለመሸጥ ተጫራቾች ይጋብዛል ህጋዊ ንግድ ፈቃድ

መቐለ አሉላ አባነጋ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት

1 በመቀሌ አሉላ አባነጋ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት አስተዳደር ዉስጥ በተርሚናል ፊት ለፊት የሚገኘዉ ሰፊ ክፍት ቦታ በራሰቸዉ ወጪ ገንብተዉ መዝናኛዉ ለማላት ፍላጎት ያለቸዉ ማለትም

  • ለሚጫረቱበት የተደሰ ንግድ ፍቃድ
  • የዓመት ግብር የከፈሉበት ማስረጃ
  • የግብር ከፋይነት ማስረጃ
  • የቫት ሰርተፊኬት ተመዝጋቢ የሆኑ መሰረታዊ መመዘኛዎች በህጉ
  • የጨረታ ማስከበሪያ ብር 3000 ሲሆን እንዲሆም

2 በመቐሌ በአክሱም ኤርፖርቶች የሚገኘዉ የትራንስፎርም ብዛት ያላቸዉ ጎድጎዶች ለመገንባት ከዚህ በታች መሰረታዊ መመዘኛዉን የምታማሉ ተጫራቾች ማለትም

  • የግንባታ ዘርፍ የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ
  • ቲን ተመዝጋቢ የሆኑ
  • ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ
  • ደረጃ 8 እና ከዚህ በታች ብቃት እንዲወዳደሩ ይጋብዛል
  • የጨረታ ማስከበሪያ ደግሞ የኢትያ ብር 4000 ኣራት ሺ ብር

3 የገለገሉ የታለያዩ እቃዎችና አዳዲ ቅርፃቅርፅ ማለትም

  • ማንኛዉም ፍላጎት ያላቸዉ ተጫራቾች ይሁን ግለሰብ በጨረታዉ መሳተፍ ይችላል
  • ማንዓኛዉም ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ/BiD Bond/ ብር 2000 በማስያዝ መጫረት እንደሚችሉ እየገለፅን

4 የጨረታዉ ዝርዝር ሰነድ የማይመለስ 100 ብር በመክፈል በመቀሌ አሉላ አባነጋ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት አስተዳደር በአክሱም ኤርፖርት አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 8 እና 8 በመቅረብ መግዛት ይችላሉ 3ቱ ጨረታዎች ከመጋቢት 16 ቀን 2008 ዓ/ም እሰከ መጋቢት 26 ቀን 2008 ዓም 4:00 ድረስ የጨረታ ሰነድ በመግዛት በኤርፖርት በተዘጋጁ የጨረታ ሳጥን ዉስጥ የዋጋ ማቅረብያ ሰነዳችሁን ማስገባት ይችላሉ

5 3ቱ ጨረታዎች ጨረታ የሚከፈተበት ቀን ጨረታ ተራ ቁጥር 1 መጋቢት 26 ቀን ከጥዋቱ 4:30 ጨረታ ተቁ መጋቢት 26 ቀን 2008 ዓም ከቀኑ 8:30 ጨረታ ተቁ መጋቢት 26 ቀን 2008 ዓ/ም ከጥዋቱ 4:30 ጨረታ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ጨረታዉ ይከፈታል

5 ድርጅቱ ተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉእ ይሁን በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ መረጃ በሚከተለዉ የስልክ ቁጥር ደዉሎ መጠየቅ ይችላል 0344421102 09147015267

Â

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo