የሰሜን ሪጅን ኢትዩቴሌኮም የተለያዩ ዕቃዎች ይዞ የመጣ የጣዉላ ሳጥን : አሮጌ ጣዉላ :ብረትና ኬብሉ የተፈታ ድራም እና እንጨት ባለበት ሁኔታ በግልፅ ጨረታ መሸጥ ይፈልጋል

ኢትዮ ቴሌኮም

1 ተጫራቾች የዘመኑ ግብር የከፈሉና የ2008 ዓም የታደሰ ንግድ ፈቃድ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል

2 ለጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ በባንከ የተረጋገጠ ቼክ ወይም ስፒኦ ብር 3000 መስያዝ አለበት

3 ተጫራቾች ከመጋቢት 20 ቀን 2008 ዓም ሎጀስቲክ እና ፋሲሊቲ ክፍል 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 403 በመምጣት የማይመለስ ብር ሃያ ኣምስት 25 በመክፈል ለሽያጭ የተዘጋጁ ዕቃዎች ቀበሌ 03 በሚገኘወ ግምጃ ቤት እና ግቢ ዉስጥ ለጨረታ የተዘጋጁ የጣዉላ ሳጥን :አሪጌ ብረታ ኬብል የተፈታ ድራም እና እንጨት በኣካል ቦታዉ ድረስ በመሄድ በስራ ሰዓት ማየት ይቻላል

4 ተጫራቾች ዕቃዎቹን የሚገዙበት ዋጋ በማስቀመጥ በሰም በታሸገ አዘጋጅተዉ ሙሉ አድራሻቸዉ በመግለፅ ሎጂስቲክ እና ክፍል 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር ያዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ከመጋቢት 20 ቀን 2008 ዓም እስከ መጋቢት 29 ቀን 2008 ዓም ከቀኑ 8:00 ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል ከዛ በኃላ የሚቀርበዉ ማንኛዉም ሰነድ ተቀባይነት

5 ጨረታዉ ፍላጎት ያላቸዉ ተጫረቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ መጋቢት 29 ቀን 2008 ዓም ከቀኑ 8:15 በሰሜን ማንኛዉም ሰነድ ተቀባይነት የለዉም

6 አሸናፊዉ ተጫራቾች ከተገለጸ በኃላ በአምስት የስራ ቀናት ዉስጥ ለጨረታ የተዘጋጁ የጣዉላ ሳጥን : ጣዉላ ብረትና ኬብሉ የተፈታ ድራም እንጨት ብቻ ከላይ በተገለጸዉ የጊዜ በስራ ሰዓት ማንሳት አለባቸዉ አሸናፊዉ በጊዜ ገደብ ካላነሱ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ስፒኦ ተደርጎ ሪጅኑ የራሱን አማራጭ ይወስዳል

7 ዕቃዎቹን ሙሉ ካልሆነ በከፊል ወይም በተናጠል መጫረት አይቻልም

8 መቤቱ የተሻላ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

9 አንድ ተጫራች ባቀረበዉ ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይቻልም

10 በመጨረሻ አሸናፊ የሚሆነዉ ተጫራቾች ለዚህ ጨረታ ተለይተዉ የተዘጋጁትን የጣዉላ ሳጥን: አሮጌ ጣዉላ :ብረቱና ኬብሉ የተፈታ ድራም እና እንጨት ብቻ በጊዜ ገደብ መሰረት የግድ ማንሳት ይኖርበታል

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo